Proverbs 10:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መገዲ እግዚኣብሄር ንቕኑዓት ሓይሊ እያ፣ ገበርቲ ኣበሳ ግና ይጠፍኡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርን መፍራት ለደግ ሰው ብርታት ነው፥ ጥፋት ግን ክፋት ለሚያደርጉ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔር መንገድ ያለ ነውር ለሚሄድ አምባ ነው፥ ጥፋት ግን ክፋትን ለሚያደርጉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ መንገድ ያለ ነውር ለሚሄድ አምባ ነው፥ ክፋትን ለሚያደርጉ ግን ጥፋት ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳ ኦጊ ጽሎቶ ባቃት አትያ ሳኣ፤ ሽን ኢታ ኦያዋንቶ ባሻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaa ogii s'illotoo bak'ati attiyaa sa'aa; shin iitaa ootsiyaawanttoo bashshaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA ogey xillotas baqati attizasoho; iita ooththizaytas gidikko bashsha soho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኦጌይ ጺሎታስ ባቃቲ ኣቲዛሶሆ፤ ኢታ ኦዛይታስ ጊዲኮ ባሻ ሶሆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳ ኦገይ ፅሎታስ ባቃትድ አትያ በሰ፤ ሽን ኢታ ኦያ አሳስ ዮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaa ogey xillotas baqatidi attiya besse; shin iita oothiya asaas dhayo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእግዚአብሔር መንገድ ለጻድቃን መጠጊያ፣ ክፉ ለሚያደርጉ ግን መጥፊያቸው ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእግዚአብሔር መንገድ ለጻድቃን ከለላ ነው፤ ለክፉ አድራጊዎች ግን መጥፊያቸው ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መንገዲ እግዚኣብሄር፥ ብዘይ ነውሪ ንዝኸይድ እምባ እዩ፤ ንገበርቲ ኽፉእ ግና መጥፍኢ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መገዲ እግዚኣብሄር ንንጹህ እምባኡ፡ ንገበርቲ እከይ ግና ጥፍኣቶም እያ። |