Proverbs 10:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍርሃት እግዚኣብሄር መዓልትታት የናውሕ፡ ዓመታት ረሲኣን ግና ይሕጸር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርን መፍራት ዘመንን ያረዝማል፤ የኃጥኣን ዕድሜ ግን ያጥራል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርን መፍራት ዘመንን ታረዝማለች፤ የኀጥኣን ዕድሜ ግን ታጥራለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታን መፍራት ዘመንን ታረዝማለች፥ የከፉዎች ዕድሜ ግን ታጥራለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳዉ ያይያዌ ላይ አዱሴ፤ ሽን ናጋራንቻ ኡራ ላይይ ቃሜ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Godaw yayyiyaawe laytsaa adussee; shin nagaranchcha uraa laytsay k'aammee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAAS yashshi layth adussees; iitata barey gidikko qaanththa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳስ ያሺ ላይ ኣዱሴስ፤ ኢታታ ባሬይ ጊዲኮ ቃን። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳስ ያሽ ላይ አዱሴስ፤ ሽን ናጋራንቾታ ላይይ ቃሜስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Godaas yashshi laythi adussees; shin nagaranchota laythay qaammees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርን መፍራት ዕድሜን ያረዝማል፤ የክፉዎች ዕድሜ ግን በዐጭር ይቀጫል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርን መፍራት ዕድሜን ያረዝማል፤ ክፉዎች ግን ያለ ዕድሜያቸው በሞት ይቀጫሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንእግዚኣብሄር ምፍራሕ፥ ዕድመ የንውሕ፤ ዘመን ሓጥኣን ግና ትሓፅር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንእግዚኣብሄር ምፍራህ ዕድመ የንውሕ፡ ዓመታት ረሲእ ግና ኺሐጽራ እየን። |