Proverbs 10:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ህቦብላ ንፋስ ዚሓልፍ፡ ረሲኣን ደጊም የልቦን፡ ጻድቕ ግና ዘለኣለማዊ መሰረት እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኃጥእ እንደ ዐውሎ ነፋስ ኅልፈት ይጠፋል፤ ጻድቅ ግን ተሰውሮ ለዘለዓለም ይድናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዐውሎ ነፋስ ሲያልፍ ኃጥእ አይገኝም፤ ጻድቅ ግን የዘላለም መሠረት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዐውሎ ነፋስ ሲያልፍ ክፉ ሰው አይገኝም፥ ጻድቅ ግን የዘለዓለም መሠረት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጎቱ ደንዲደ አደ፥ ናጋራንቻቱ ፕተት ይኖ፤ ሽን ጽሎቱ መናዉ ምኒደ ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gotuu denddiide aad'd'oode, nagaranchchatuu pitetti d'ayino; shin s'illotuu med'inaw minniide de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gote carkoy dendishin iitati pitetti dhayana; xilloti gidikko mernaas minni daana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎቴ ጫርኮይ ዴንዲሺን ኢታቲ ፒቴቲ ያና፤ ጺሎቲ ጊዲኮ ሜርናስ ሚኒ ዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎተይ አያ ዎደ ናጋራንቾይ በንተና፤ ሽን ፅሎት መርናዉ ምንድ ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gotey aadhiya wode nagaranchoy bentenna; shin xilloti merinaw minnidi daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዐውሎ ነፋስ ሲነሣ ክፉዎች ተጠራርገው ይወሰዳሉ፤ ጻድቃን ግን ለዘላለም ጸንተው ይኖራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዐውሎ ነፋስ በሚነሣበት ጊዜ ክፉዎች ተጠርገው ይወሰዳሉ፤ ደጋግ ሰዎች ግን ዘወትር ጸንተው ይኖራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣውሎ ንፋስ እንትሓልፍ ሓጥእ ኣይርከብን፤ ፃድቕ ግና ናይ ዘለኣለም መሰረት እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ህቦብላ ምስ ዚሐልፍ፡ እቲ ረሲእ የሎን፡ ጻድቕ ግና ንዘለኣለም ዚነብር መሰረት እዩ።