Proverbs 10:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሃብቲ ሃብቲ ሓያል ከተማኡ እያ። ውድቀት ድኻታት ድኽነቶም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የባለጠጋ ሀብት የጸናች ከተማ ናት፤ የዕውቀት ድህነት ግን የኀጢአተኞች ጥፋት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የባለጠጋ ሀብት ለእርሱ የጸናች ከተማ ናት፤ የድሆች ጥፋት ድህነታቸው ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሀብታም መዝገቡ የጸናች ከተማ ናት፥ የድሆች ውድቀት ድህነታቸው ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዱርያ ሚሻይ ድረቴዳ ካታማ ማላ፥ ባረ ጎዳ ናጌ፤ ሽን ህዬሳተይ ህዬሳ ይሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Duriyaa miishshay diretteedda katamaa mala, bare godaa naagee; shin hiyyeesatetsay hiyyeesaa d'ayissee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dureta aqotay isttas gimbettida katama; manqota manqoteththi isttas dhayoso.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዱሬታ ኣቆታይ ኢስታስ ጊምቤቲዳ ካታማ፤ ማንቆታ ማንቆቴ ኢስታስ ዮሶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዱረ አሳ ሚሸይ ድረትዳ ካታማዳ ናጌስ፤ ሽን ማንቆተ ማንቆታ ይሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dure asa miishey diretida katamada naagees; shin manqotethi manqota dhaysees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የባለጠጎች ሀብት የተመሸገ ከተማቸው ነው፤ ድኽነት ግን የድኾች መጥፊያ ናት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ባለጸጋን ሀብቱ እንደ ምሽግ ሆኖ ይጠብቀዋል፤ ድኻውን ግን ድኽነቱ ያጠፋዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሃብቲ በዓል ፀጋ ንእኡ ዝፀንዐት ከተማ እያ፤ ጥፍኣት ድኻታት ግና ድኽነቶም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሃብታም እቲ ሃብቱ ጽኑዕ ከተማኡ እዩ፡ ንድኻ ግና እቲ ድኽነቱ ጥፍኣቱ እዩ።