Proverbs 10:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጥበብ ኣብ ከንፈር ለባማት ትርከብ፡ በትሪ ግና ንሕቖ ዓያሹ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ብልህ ሰው ከከንፈሩ ጥበብን ያወጣል፤ አእምሮ የጐደለውንም ሰው በበትር ይመታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በብልሃተኛ ከንፈር ጥበብ ትገኛለች፤ በትር ግን አእምሮ ለጐደለው ሰው ጀርባ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በብልሃተኛ ከንፈር ጥበብ ትገኛለች፥ በትር ግን አእምሮ ለጐደለው ሰው ጀርባ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎዛናማ አሳይ አዳ ኤራን ሃሳዬ፤ ሽን ቦዛ ኡራይ ጻምአን ሾጨቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Wozanaama Asay aad'd'eeda eran haasayee; shin booza uray s'am"an shoc'ettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wozinama asay aadho eran haasayees; eeya zokkon gidikko xam7ay meqqees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎዚናማ ኣሳይ ኣ ኤራን ሃሳዬስ፤ ኤያ ዞኮን ጊዲኮ ጻምኣይ ሜቄስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎዛናማ አስ ጭንጫተን ኦዴስ፤ ሽን ኤያ አሳ ዞኮይ ፃምአስ አቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wozanaama asi cincatethan odees; shin eeya asa zokoy xam7as attees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጥበብ በአስተዋይ ሰው ከንፈር ትገኛለች፤ በትር ግን ማመዛዘን ለጐደለው ሰው ጀርባ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአእምሮ የበሰሉ ሰዎች በማስተዋል ይናገራሉ። ሞኞች ግን ቅጣት መቀበል የሚገባቸው ናቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ከንፈር ብልሓተኛ ጥበብ ትርከብ፤ ሓለንጊ ግና ኣብ ዝባን ዓሻ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ከናፍር ለባም ሰብ ጥበብ ትርከብ፡ በትሪ ግና ንዝባን እቲ ልቢ ዜብሉ እዩ። |