Numbers 9:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቶም ሰባት፡ ብሬሳ ሰብ ተረኺስና ኢና። ስለምንታይ ኢና ንእግዚኣብሄር ኣብ መንጎ ደቂ እስራኤል መስዋእቲ እግዚኣብሄር ኣብቲ ጊዜኡ ኸይነቕርብ፡ ተዓጊትና ኣሎና፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን ወደ ሙሴና ወደ አሮን ቀረቡ። እነዚያም ሰዎች “እኛ በሰውነታችን ርኵሰት ያለብን ሰዎች ነን፤ በእስራኤል ልጆች መካከል በጊዜው ቍርባን ለእግዚአብሔር እንዳናቀርብ ስለ ምን እንከለከላለን?” አሉት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነዚያም ሰዎች። በሞተ ሰው ሬሳ ረክሰናል፤ በእስራኤል ልጆች መካከል በጊዜው ቍርባን ለእግዚአብሔር እንዳናቀርብ ስለ ምን እንከለከላለን? አሉት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነዚያም ሰዎች እርሱን እንዲህ አሉት፦ “የሞተውን ሰው ሬሳ በመነንካት ብንረክስም እንኳ፥ በእስራኤል ልጆች መካከል የጌታን ቁርባን በተወሰነለት ጊዜ እንዳናቀርብ ለምን እንከለከላለን?” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሙሳ፥ “ኑን ሀይቄዳ አሳ አሃ ቦቼዳ ድራዉ ቱኔዶ፤ ሽን ኬሬዳ ዎድያን ሀራ እስራኤልያ አሳና መና ጎዳዉ ያርሹዋ ሺሽያዋ ኑን አያዉ ድገቴቶ?” ያጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Musa, «Nuuni hayk'k'eedda asaa anhaa bochcheedda diraw tuneeddo; shin keereedda wodiyaan hara Israa'eeliyaa asaanna Med'inaa Godaw yarshshuwaa shiishshiyaawaa nuuni ayaw digetteettoo?» yaageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Muses, «Nuni aha bochchidi tunidos shin hankko Isra7eele asaappe dummason nuni iza woden GODAAS yarsho shiishshontta mala aazas digettizonii?» gida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሙሴስ፥ «ኑኒ ኣሃ ቦቺዲ ቱኒዶስ ሺን ሃንኮ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ዱማሶን ኑኒ ኢዛ ዎዴን ጎዳስ ያርሾ ሺሾንታ ማላ ኣዛስ ዲጌቲዞኒ?» ጊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኑኒ አሀ ቦችዳ ግሾ ቱንዳ፥ ሽን ሄ ቃማን ሀራ እስራኤለ አሳራ ጎዳስ ያርሾ ያርሾና መላ አይስ ድገትዶ?” ያግዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Nuuni aha bochida gisho tunida, shin he qamman hara Isra7eele asaara Godaas yarsho yarshonna mela ayis digetido?” yaagidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴን፣ “በሬሳ ምክንያት ረክሰናል፤ ታዲያ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) መሥዋዕት ከሌሎቹ እስራኤላውያን ጋር ሆነን በተወሰነው ጊዜ እንዳናቀርብ ለምን እንከለከላለን?” አሉት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እኛ በድን በመንካታችን ረክሰናል፤ ነገር ግን ከቀሩት እስራኤላውያን ተለይተን በወቅቱ ለእግዚአብሔር መባ እንዳናቀርብ ስለምን እንከለከላለን?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ንሕና ብምኽንያት ሬሳ ምዉት ሰብ ዝረኸስና ሰባት ኢና፤ በታ ምድብቲ ጊዜ ምስ ደቂ እስራኤል ኴንና እቲ ንእግዚኣብሄር ዝወሃብ መባእ ከይነቕርብ ዝተኸልከልና ስለ ምንታይ እዩ?” ኢሎም ጠየቕዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቕቶም ሰባት እቲኦም ድማ፡ ንሕና ብምውት ሰብ ረኺስና ኢና እሞ፡ በታ ምድብቲ ጊዜ መባእ እግዚኣብሄር ኣብ መንጎ እስራኤል ከይነቕርብ እተኸልከልና ስለምንታይ እዩ፡ በልዎ። |