Numbers 9:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ እቶም ሰባት፡ ብሬሳ ሰብ ተረኺስና ኢና። ስለምንታይ ኢና ንእግዚኣብሄር ኣብ መንጎ ደቂ እስራኤል መስዋእቲ እግዚኣብሄር ኣብቲ ጊዜኡ ኸይነቕርብ፡ ተዓጊትና ኣሎና፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ቀን ወደ ሙሴና ወደ አሮን ቀረቡ። እነ​ዚ​ያም ሰዎች “እኛ በሰ​ው​ነ​ታ​ችን ርኵ​ሰት ያለ​ብን ሰዎች ነን፤ በእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች መካ​ከል በጊ​ዜው ቍር​ባን ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዳ​ና​ቀ​ርብ ስለ ምን እን​ከ​ለ​ከ​ላ​ለን?” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነዚያም ሰዎች። በሞተ ሰው ሬሳ ረክሰናል፤ በእስራኤል ልጆች መካከል በጊዜው ቍርባን ለእግዚአብሔር እንዳናቀርብ ስለ ምን እንከለከላለን? አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነዚያም ሰዎች እርሱን እንዲህ አሉት፦ “የሞተውን ሰው ሬሳ በመነንካት ብንረክስም እንኳ፥ በእስራኤል ልጆች መካከል የጌታን ቁርባን በተወሰነለት ጊዜ እንዳናቀርብ ለምን እንከለከላለን?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሙሳ፥ “ኑን ሀይቄዳ አሳ አሃ ቦቼዳ ድራዉ ቱኔዶ፤ ሽን ኬሬዳ ዎድያን ሀራ እስራኤልያ አሳና መና ጎዳዉ ያርሹዋ ሺሽያዋ ኑን አያዉ ድገቴቶ?” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Musa, «Nuuni hayk'k'eedda asaa anhaa bochcheedda diraw tuneeddo; shin keereedda wodiyaan hara Israa'eeliyaa asaanna Med'inaa Godaw yarshshuwaa shiishshiyaawaa nuuni ayaw digetteettoo?» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Muses, «Nuni aha bochchidi tunidos shin hankko Isra7eele asaappe dummason nuni iza woden GODAAS yarsho shiishshontta mala aazas digettizonii?» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሙሴስ፥ «ኑኒ ኣሃ ቦቺዲ ቱኒዶስ ሺን ሃንኮ ኢስራኤሌ ኣሳፔ ዱማሶን ኑኒ ኢዛ ዎዴን ጎዳስ ያርሾ ሺሾንታ ማላ ኣዛስ ዲጌቲዞኒ?» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኑኒ አሀ ቦችዳ ግሾ ቱንዳ፥ ሽን ሄ ቃማን ሀራ እስራኤለ አሳራ ጎዳስ ያርሾ ያርሾና መላ አይስ ድገትዶ?” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Nuuni aha bochida gisho tunida, shin he qamman hara Isra7eele asaara Godaas yarsho yarshonna mela ayis digetido?” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሙሴን፣ “በሬሳ ምክንያት ረክሰናል፤ ታዲያ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) መሥዋዕት ከሌሎቹ እስራኤላውያን ጋር ሆነን በተወሰነው ጊዜ እንዳናቀርብ ለምን እንከለከላለን?” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኛ በድን በመንካታችን ረክሰናል፤ ነገር ግን ከቀሩት እስራኤላውያን ተለይተን በወቅቱ ለእግዚአብሔር መባ እንዳናቀርብ ስለምን እንከለከላለን?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ንሕና ብምኽንያት ሬሳ ምዉት ሰብ ዝረኸስና ሰባት ኢና፤ በታ ምድብቲ ጊዜ ምስ ደቂ እስራኤል ኴንና እቲ ንእግዚኣብሄር ዝወሃብ መባእ ከይነቕርብ ዝተኸልከልና ስለ ምንታይ እዩ?” ኢሎም ጠየቕዎ።
Amharic Tigrinya 2011 ቕቶም ሰባት እቲኦም ድማ፡ ንሕና ብምውት ሰብ ረኺስና ኢና እሞ፡ በታ ምድብቲ ጊዜ መባእ እግዚኣብሄር ኣብ መንጎ እስራኤል ከይነቕርብ እተኸልከልና ስለምንታይ እዩ፡ በልዎ።