Numbers 9:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ፋስጋ ኬብዕሉ ዘይከኣሉ፡ ብሬሳ ሰብ እተረከሱ ሰባት ነበሩ። በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ኣብ ቅድሚ ሙሴን ኣሮንን ከዱ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሰውነታቸው ርኵሰት የነበረባቸው ሰዎች መጡ፤ ስለዚህም በዚያ ቀን ፋሲካን ያደርጉ ዘንድ አልቻሉም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሞተ ሰው ሬሳ የረከሱ ሰዎችም ነበሩ፥ ስለዚህም በዚያ ቀን ፋሲካን ያደርጉ ዘንድ አልቻሉም። በዚያም ቀን ወደ ሙሴና ወደ አሮን ቀረቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሞተ ሰው ሬሳን በመንካት የረከሱ ሰዎችም ነበሩ፥ ስለዚህም በዚያ ቀን የፋሲካን በዓል ለማክበር አልቻሉም ነበር። በዚያም ቀን በሙሴና በአሮን ፊት ቀረቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንቱፐ አማሬዳዋንቱ ሀይቄዳ አሳ አሃ ቦቺደ ቱኔዳ ድራዉ፥ ሄ ጋላስ ፓስጋ ባላ ቦንቻናዉ ዳንዳይበይክኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ሙሴኮነ አሮናኮ ሄ ጋላስ ዪደ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttunttuppe amareedawanttu hayk'k'eedda asaa anhaa bochchiide tuneedda diraw, he gallassi Paasigaa Baalaa bonchchanaw danddayibeykkino. Hewaa diraw, unttunttu Musekkonne Aaroonakko he gallassi yiide, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin istta garsafe hayqqida aha bochchida gishshas tunida asati istta giddon diza gishshas he gallas Paaziga ba7aaleza bonchchanaas dandaybeettenna; hessa gishshas istti Musekkonne Aaroonekko shiiqidi, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኢስታ ጋርሳፌ ሃይቂዳ ኣሃ ቦቺዳ ጊሻስ ቱኒዳ ኣሳቲ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ጊሻስ ሄ ጋላስ ፓዚጋ ባኣሌዛ ቦንቻናስ ዳንዳይቤቴና፤ ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ሙሴኮኔ ኣሮኔኮ ሺቂዲ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ኤንታፈ ባጋት አሀ ቦችድ ቱንዳ ግሾ ሄ ጋላስ ፓስካ ባኣለ ቦንቻናዉ ዳንዳእቦኮና። ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ሄ ጋላስ ሙሰኮነ አሮናኮ ይድ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin entafe baggati aha bochidi tunida gisho he gallas Paasika Ba7aale bonchanaw danda7ibookona. Hessa gisho, enti he gallas Musekonne Aaronako yidi, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንዳንዶቹ ግን የሰው ሬሳ በመንካታቸው በሥርዐቱ መሠረት ረክሰው ስለ ነበር በዚያን ዕለት የፋሲካን በዓል ማክበር አልቻሉም፤ ስለዚህም በዚያኑ ዕለት ወደ ሙሴና ወደ አሮን መጥተው፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነገር ግን በድን ከመንካታቸው የተነሣ ያልነጹ ጥቂት ሰዎች ስለ ነበሩ በዚያን ቀን የፋሲካን በዓል ማክበር አልቻሉም፤ ስለዚህ እነርሱ ወደ ሙሴና አሮን ዘንድ ቀርበው እንዲህ አሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ብምኽንያት ሬሳ ምዉት ሰብ ዝረኸሱ፥ በታ መዓልቲ እቲኣ ፋሲካ ኸብዕሉ ዘይከኣሉ ሰባት ነበሩ። ንሳቶም በታ መዓልቲ እቲኣ ናብ ሙሴን ናብ ኣሮንን መፂኦም፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድማ ብምውት ሰብ ዝረኸሱ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ፋሲጋ ኼብዕሉ ዘይከአሉ ሰባት ነበሩ፡ ንሳቶም ከአ በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ቅድሚ ሙሴን ኣብ ቅድሚ ኣሮንን ቀረቡ። |