Numbers 9:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ ፋስጋ ኬብዕሉ ዘይከኣሉ፡ ብሬሳ ሰብ እተረከሱ ሰባት ነበሩ። በታ መዓልቲ እቲኣ ድማ ኣብ ቅድሚ ሙሴን ኣሮንን ከዱ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በሰ​ው​ነ​ታ​ቸው ርኵ​ሰት የነ​በ​ረ​ባ​ቸው ሰዎች መጡ፤ ስለ​ዚ​ህም በዚያ ቀን ፋሲ​ካን ያደ​ርጉ ዘንድ አል​ቻ​ሉም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሞተ ሰው ሬሳ የረከሱ ሰዎችም ነበሩ፥ ስለዚህም በዚያ ቀን ፋሲካን ያደርጉ ዘንድ አልቻሉም። በዚያም ቀን ወደ ሙሴና ወደ አሮን ቀረቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሞተ ሰው ሬሳን በመንካት የረከሱ ሰዎችም ነበሩ፥ ስለዚህም በዚያ ቀን የፋሲካን በዓል ለማክበር አልቻሉም ነበር። በዚያም ቀን በሙሴና በአሮን ፊት ቀረቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኡንቱንቱፐ አማሬዳዋንቱ ሀይቄዳ አሳ አሃ ቦቺደ ቱኔዳ ድራዉ፥ ሄ ጋላስ ፓስጋ ባላ ቦንቻናዉ ዳንዳይበይክኖ። ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ ሙሴኮነ አሮናኮ ሄ ጋላስ ዪደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin unttunttuppe amareedawanttu hayk'k'eedda asaa anhaa bochchiide tuneedda diraw, he gallassi Paasigaa Baalaa bonchchanaw danddayibeykkino. Hewaa diraw, unttunttu Musekkonne Aaroonakko he gallassi yiide,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin istta garsafe hayqqida aha bochchida gishshas tunida asati istta giddon diza gishshas he gallas Paaziga ba7aaleza bonchchanaas dandaybeettenna; hessa gishshas istti Musekkonne Aaroonekko shiiqidi,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢስታ ጋርሳፌ ሃይቂዳ ኣሃ ቦቺዳ ጊሻስ ቱኒዳ ኣሳቲ ኢስታ ጊዶን ዲዛ ጊሻስ ሄ ጋላስ ፓዚጋ ባኣሌዛ ቦንቻናስ ዳንዳይቤቴና፤ ሄሳ ጊሻስ ኢስቲ ሙሴኮኔ ኣሮኔኮ ሺቂዲ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኤንታፈ ባጋት አሀ ቦችድ ቱንዳ ግሾ ሄ ጋላስ ፓስካ ባኣለ ቦንቻናዉ ዳንዳእቦኮና። ሄሳ ግሾ፥ ኤንቲ ሄ ጋላስ ሙሰኮነ አሮናኮ ይድ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin entafe baggati aha bochidi tunida gisho he gallas Paasika Ba7aale bonchanaw danda7ibookona. Hessa gisho, enti he gallas Musekonne Aaronako yidi,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንዳንዶቹ ግን የሰው ሬሳ በመንካታቸው በሥርዐቱ መሠረት ረክሰው ስለ ነበር በዚያን ዕለት የፋሲካን በዓል ማክበር አልቻሉም፤ ስለዚህም በዚያኑ ዕለት ወደ ሙሴና ወደ አሮን መጥተው፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን በድን ከመንካታቸው የተነሣ ያልነጹ ጥቂት ሰዎች ስለ ነበሩ በዚያን ቀን የፋሲካን በዓል ማክበር አልቻሉም፤ ስለዚህ እነርሱ ወደ ሙሴና አሮን ዘንድ ቀርበው እንዲህ አሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ብምኽንያት ሬሳ ምዉት ሰብ ዝረኸሱ፥ በታ መዓልቲ እቲኣ ፋሲካ ኸብዕሉ ዘይከኣሉ ሰባት ነበሩ። ንሳቶም በታ መዓልቲ እቲኣ ናብ ሙሴን ናብ ኣሮንን መፂኦም፥
Amharic Tigrinya 2011 ድማ ብምውት ሰብ ዝረኸሱ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ፋሲጋ ኼብዕሉ ዘይከአሉ ሰባት ነበሩ፡ ንሳቶም ከአ በታ መዓልቲ እቲኣ ኣብ ቅድሚ ሙሴን ኣብ ቅድሚ ኣሮንን ቀረቡ።