Numbers 9:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከም ትእዛዝ እግዚኣብሄር ኣብ ድንኳናት ኣዕረፉ፡ ከም ትእዛዝ እግዚኣብሄር ድማ ርሓቑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ትእ​ዛዝ ይሰ​ፍሩ ነበር፤ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ትእ​ዛዝ ይጓዙ ነበር፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በሙሴ ቃል እንደ አዘዘ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ትእ​ዛዝ ይጠ​ብቁ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእግዚአብሔር ትእዛዝ ይሰፍሩ ነበር፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ይጓዙ ነበር፥ እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ይጠብቁ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጌታ ትእዛዝ ይሰፍሩ ነበር፥ በጌታም ትእዛዝ ይጓዙ ነበር፥ ጌታ በሙሴ አንደበት እንዳዘዘ የጌታን ትእዛዝ ይጠብቁ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ መና ጎዳ አዛዙዋን ዱንካኒኖነ ቃይ መና ጎዳ አዛዙዋን ደንድኖ፤ መና ጎዳይ ሙሴ ባጋና አዛዜዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳ አዛዙዋ ናጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Med'inaa Godaa azazuwaan dunkkaaniinonne k'ay Med'inaa Godaa azazuwaan denddino; Med'inaa Goday Muse baggana azazeeddawaadan, unttunttu Med'inaa Godaa azazuwaa naageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti dunkaani uttizay woykko ba dizasoppe dendi bizay GODAY Muses immida azazoza mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ዱንካኒ ኡቲዛይ ዎይኮ ባ ዲዛሶፔ ዴንዲ ቢዛይ ጎዳይ ሙሴስ ኢሚዳ ኣዛዞዛ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ ኤንቲ ጎዳ ኪታን ዱንካኖሶና ቃስ ጎዳ ኪታን ጉታፐ ደንድድ ቦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Muse Kiittidaysada enti Godaa kiitan dunkaanosona qassi Godaa kiitan gutaape dendidi boosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በእግዚአብሔር (ያህዌ) ትእዛዝ ይሰፍራሉ፤ በእግዚአብሔርም (ያህዌ) ትእዛዝ ይጓዛሉ፤ እነርሱም በሙሴ አማካይነት የተሰጠውን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ይጠብቁ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ድንኳናቸውን የሚተክሉትም ሆነ ሰፈር ለቀው ወደ ፊት የሚጓዙት እግዚአብሔር ለሙሴ በሰጠው ትእዛዝ መሠረት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ይሰፍሩ ነበሩ፤ ብትእዛዝ እግዚኣብሄርውን ይጐዓዙ ነበሩ። ከምቲ እግዚኣብሄር ብሙሴ ገይሩ ዝኣዘዞ ነቲ ትእዛዝ እግዚኣብሄር ይሕልውዎ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ይሰፍሩ ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ድማ ይጉዐዙ ነበሩ። ከምቲ እግዚኣብሄር ብኢድ ሙሴ ዝአዘዞ፡ ነቲ ሓለዋ እግዚኣብሄር ይሕልው ነበሩ።