Numbers 9:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከም ትእዛዝ እግዚኣብሄር ኣብ ድንኳናት ኣዕረፉ፡ ከም ትእዛዝ እግዚኣብሄር ድማ ርሓቑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግዚአብሔር ትእዛዝ ይሰፍሩ ነበር፤ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ይጓዙ ነበር፤ እግዚአብሔር በሙሴ ቃል እንደ አዘዘ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ይጠብቁ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእግዚአብሔር ትእዛዝ ይሰፍሩ ነበር፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ይጓዙ ነበር፥ እግዚአብሔር በሙሴ እጅ እንዳዘዘ የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ይጠብቁ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጌታ ትእዛዝ ይሰፍሩ ነበር፥ በጌታም ትእዛዝ ይጓዙ ነበር፥ ጌታ በሙሴ አንደበት እንዳዘዘ የጌታን ትእዛዝ ይጠብቁ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ መና ጎዳ አዛዙዋን ዱንካኒኖነ ቃይ መና ጎዳ አዛዙዋን ደንድኖ፤ መና ጎዳይ ሙሴ ባጋና አዛዜዳዋዳን፥ ኡንቱንቱ መና ጎዳ አዛዙዋ ናጌድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu Med'inaa Godaa azazuwaan dunkkaaniinonne k'ay Med'inaa Godaa azazuwaan denddino; Med'inaa Goday Muse baggana azazeeddawaadan, unttunttu Med'inaa Godaa azazuwaa naageeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti dunkaani uttizay woykko ba dizasoppe dendi bizay GODAY Muses immida azazoza mala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ዱንካኒ ኡቲዛይ ዎይኮ ባ ዲዛሶፔ ዴንዲ ቢዛይ ጎዳይ ሙሴስ ኢሚዳ ኣዛዞዛ ማላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ ኤንቲ ጎዳ ኪታን ዱንካኖሶና ቃስ ጎዳ ኪታን ጉታፐ ደንድድ ቦሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Muse Kiittidaysada enti Godaa kiitan dunkaanosona qassi Godaa kiitan gutaape dendidi boosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በእግዚአብሔር (ያህዌ) ትእዛዝ ይሰፍራሉ፤ በእግዚአብሔርም (ያህዌ) ትእዛዝ ይጓዛሉ፤ እነርሱም በሙሴ አማካይነት የተሰጠውን የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ይጠብቁ ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድንኳናቸውን የሚተክሉትም ሆነ ሰፈር ለቀው ወደ ፊት የሚጓዙት እግዚአብሔር ለሙሴ በሰጠው ትእዛዝ መሠረት ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ይሰፍሩ ነበሩ፤ ብትእዛዝ እግዚኣብሄርውን ይጐዓዙ ነበሩ። ከምቲ እግዚኣብሄር ብሙሴ ገይሩ ዝኣዘዞ ነቲ ትእዛዝ እግዚኣብሄር ይሕልውዎ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ይሰፍሩ ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ድማ ይጉዐዙ ነበሩ። ከምቲ እግዚኣብሄር ብኢድ ሙሴ ዝአዘዞ፡ ነቲ ሓለዋ እግዚኣብሄር ይሕልው ነበሩ። |