Numbers 9:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ደበና ኣብ ድንኳን እንተ ጸኒሑ ኣብ ልዕሊኡ ዚጸንሕ ክልተ መዓልቲ ወይ ወርሒ ወይ ዓመት እንተ ዀነ፡ ደቂ እስራኤል ኣብ ድንኳናቶም ይጸንሑ እሞ ኣይንቀሳቐሱን። ምስ ተላዕለ ግና ርሒቖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ደመ​ና​ውም እስከ ወር ቈይቶ በድ​ን​ኳኑ ላይ ቢቀ​መጥ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች በሰ​ፈ​ራ​ቸው ይቀ​መጡ ነበር፤ አይ​ጓ​ዙ​ምም ነበር፤ ነገር ግን በተ​ነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ደመናውም ሁለት ቀን ወይም አንድ ወር ወይም አንድ ዓመት ቆይቶ በማደሪያው ላይ ቢቀመጥ የእስራኤል ልጆች በሰፈራቸው ይቀመጡ ነበር፥ አይጓዙምም ነበር፤ ነገር ግን በተነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ደመናውም ሁለት ቀን ወይም አንድ ወር ወይም ረጅም ጊዜ ቆይቶ በማደሪያው ላይ ቢቀመጥ የእስራኤል ልጆች በሰፈራቸው ይቀመጡ ነበር፥ አይጓዙምም ነበር፤ ነገር ግን በተነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሻሪ ዱንካንያ ቦላን ላኡ ጋላሳ ጋምእና፥ ዎይ እት አግና፥ ዎይ እት ላይ ጋምእና፥ እስራኤላቱ ባረንቱ ዱንካኔዳሳን ጋምኢኖፐ አትና ቢክኖ። ሽን ሻሪ ደንድያ ዎደ ኡንቱንቱካ ደንድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shaarii Dunkkaaniyaa bollan laa"u gallassaa gam"ina, woy itti aginaa, woy itti laytsaa gam"ina, Israa'eelatuu barenttu dunkkaaneeddasan gam"iinoppe attina biikkino. Shin shaarii denddiyaa wode unttunttukka denddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Nam7u gallas gidiin woykko issi agina gidiin woykko issi layththika gidiin hessafekka adussa wode shaarazi Dunkaaneza bolla kammi uttida wode ubbaan isttika bantti dunkaani dizasoppe qaaxxettenna; gido attiin shaarazi dendi biza wode isttika dendi hemeth doommeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ናምኡ ጋላስ ጊዲን ዎይኮ ኢሲ ኣጊና ጊዲን ዎይኮ ኢሲ ላይካ ጊዲን ሄሳፌካ ኣዱሳ ዎዴ ሻራዚ ዱንካኔዛ ቦላ ካሚ ኡቲዳ ዎዴ ኡባን ኢስቲካ ባንቲ ዱንካኒ ዲዛሶፔ ቃጼቴና፤ ጊዶ ኣቲን ሻራዚ ዴንዲ ቢዛ ዎዴ ኢስቲካ ዴንዲ ሄሜ ዶሜቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሻራይ ጌሻ ዱንካንያ ቦላ ናምኡ ጋላስ ግድን ዎይኮ እስ አጌና ዎይኮ እስ ላይ ጋምእን እስራኤለ አሳይ ባንታ ዱንካንዳ ጉታን ጋምኦሶናፐ አትሽን፥ ቦኮና። ሽን ሻራይ ደንድያ ዎደ ኤንትካ ደንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shaaray Geeshsha Dunkaaniya bolla nam7u gallas gidin woyko issi ageena woyko issi laythi gam7in Isra7eele asay banta dunkaanida gutan gam7osonape attishin, bookona. Shin shaaray dendiya wode entika dendoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ደመናው በድንኳኑ ላይ ለሁለት ቀንም ይሁን ለወር ወይም ለዓመት ቢቈይ፣ እስራኤላውያን በሰፈር ይቈያሉ እንጂ ጕዟቸውን አይቀጥሉም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሁለት ቀንም ይሁን አንድ ወር፥ አንድ ዓመትም ይሁን ከዚያ የረዘመ ጊዜ ደመናው በድንኳኑ ላይ እስካረፈበት ጊዜ ድረስ አይንቀሳቀሱም ነበር፤ ደመናው ሲነሣ ግን ጒዞአቸውን ይቀጥሉ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ደመና ኣብ ልዕሊ ድንኳን ተቐሚጡ ኽልተ መዓልቲ ወይ ሓደ ወርሒ፥ ወይ ሓደ ዓመት እንተ ፀንሐ ደቂ እስራኤል ሰፊሮም ይፀንሑ ነበሩ እምበር ኣይጐዓዙን ነበሩ። ምስ ተልዓለ ግና ይጐዓዙ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ደበና ኣብ ልዕሊ ማሕደር ተቐሚጡ ኽልተ መዓልቲ ወይ ሐደ ወርሒ፡ ወይ ነዊሕ ጊዜ እንተ ደንጎየ፡ ደቂ እስራኤል ሰፊሮም ይጸንሑ እምበር፡ ኣይጎዐዙን ነበሩ። ምስ ዚለዐል ግና፡ ይጉዐዙ ነበሩ።