Numbers 9:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምኡ ኰነ፡ እቲ ደበና ካብ ምሸት ክሳዕ ንግሆ ምስ ጸንሐ፡ እቲ ደበና ድማ ንግሆ ምስ ተላዕለ፡ ርሓቑ። እቲ ደበና ዝድይብ ብመዓልቲ ይኹን ብለይቲ ይኸዱ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንዳንድ ጊዜም ደመናው ከማታ ጀምሮ እስከ ጥዋት ድረስ ይቀመጥ ነበር፤ በጥዋትም ደመናው በተነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር። በቀንም በሌሊትም ቢሆን ደመናው በተነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንዳንድ ጊዜም ደመናው ከማታ ጀምሮ እስከ ጥዋት ድረስ ይቀመጥ ነበር፤ በጥዋትም ደመናው በተነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር፤ በቀንም በሌሊትም ቢሆን፥ ደመናው በተነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንዳንድ ጊዜም ደመናው ከማታ ጀምሮ እስከ ጥዋት ድረስ ይቈይ ነበር፤ በጥዋትም ደመናው በተነሣ ጊዜ ይጓዛሉ፥ ወይም ባለማቋረጥ ቀኑንም ሌሊቱንም የሚቈይ ቢሆን፥ ደመናው በተነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት እት ገደ ሻሪ ኦማርሳፐ ዎንታና ጋካናዉ ጻላላ ጋምኤ፤ ዎንትና ሻሪ ደንድያ ዎደ ኡንቱንቱካ ደንድኖ። ጋላሳ ግድና፥ ቃማ ግድና፥ ሻሪ ደንድያ ዎደ ኡንቱንቱካ ደንድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti itti gede shaarii omarssaappe wonttana gakkanaw s'alalaa gam"ee; wonttina shaarii denddiyaa wode unttunttukka denddino. Gallassaa gidina, k'amma gidina, shaarii denddiyaa wode unttunttukka denddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Shaarazi issi issi wode gadey wonttana gakkanaas xalla gam7ees; gadey wontishin shaarazi dendida mala heerakka hemeth doommeettes; woykko shaarazi gallas gidiin omars dendiza wode isttika dendi beettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሻራዚ ኢሲ ኢሲ ዎዴ ጋዴይ ዎንታና ጋካናስ ጻላ ጋምኤስ፤ ጋዴይ ዎንቲሺን ሻራዚ ዴንዲዳ ማላ ሄራካ ሄሜ ዶሜቴስ፤ ዎይኮ ሻራዚ ጋላስ ጊዲን ኦማርስ ዴንዲዛ ዎዴ ኢስቲካ ዴንዲ ቤቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ እስ ቶሆ ሻራይ ኦማርሳፈ ዎንታና ጋካናዉ ፃላላ ጋምኤስ፤ ሻራይ ደንድያ ዎደ ኤንቲ ደንዶሶና። ጋላስ ግድን፥ ቃማ ግድን፥ ሻራይ ደንድያ ዎደ ኤንቲ ደንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi issi toho shaaray omarsafe wontana gakanaw xalaala gam7ees; shaaray dendiya wode enti dendoosona. Gallas gidin, qamma gidin, shaaray dendiya wode enti dendoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ደመናው ከምሽት እስከ ንጋት ብቻ ይቈያል፤ ደመናው ንጋት ላይ ሲነሣም ጕዟቸውን ይጀምራሉ፤ ቀንም ይሁን ሌሊት ደመናው ከተነሣ ጕዞ ይጀምራሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንዳንድ ጊዜ ደመናው የሚቈየው ከምሽት እስከ ንጋት ብቻ ነበር፤ ስለዚህ ደመናው እንደ ተነሣ ወዲያውኑ ጒዞ ይቀጥላሉ፤ ወይም ደመናው ቀንና ማታ ቢቈይ ደመናው ሲነሣ ይሄዱ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓድሓደ ጊዜ እቲ ደመና ኻብ ምሸት ክሳዕ ጊሓት ጥራሕ ይፀንሕ ነበረ። ንግሆ ምስ ተልዓለ ድማ ይጐዓዙ ነበሩ። እቲ ደመና ምስ ተልዓለ፥ ለይቲ ወይ መዓልቲ እንተይበሉ ይጐዓዙ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ደበና ኻብ ንሸት ክሳዕ ብጊሓት እንተ ነበረ ኸአ፡ እቲ ደበና ንግሆ ምስ ተላዕለ፡ ይጉዐዙ ነበሩ። ሓንቲ መዓልትን ሓንቲ ለይትን እንተ ጸንሔ፡ እቲ ደበና ምስ ተላዕለ፡ ሽዑ ተጓዕዙ። |