Numbers 9:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምኡ ኰነ፡ እቲ ደበና ካብ ምሸት ክሳዕ ንግሆ ምስ ጸንሐ፡ እቲ ደበና ድማ ንግሆ ምስ ተላዕለ፡ ርሓቑ። እቲ ደበና ዝድይብ ብመዓልቲ ይኹን ብለይቲ ይኸዱ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ዳ​ንድ ጊዜም ደመ​ናው ከማታ ጀምሮ እስከ ጥዋት ድረስ ይቀ​መጥ ነበር፤ በጥ​ዋ​ትም ደመ​ናው በተ​ነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር። በቀ​ንም በሌ​ሊ​ትም ቢሆን ደመ​ናው በተ​ነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንዳንድ ጊዜም ደመናው ከማታ ጀምሮ እስከ ጥዋት ድረስ ይቀመጥ ነበር፤ በጥዋትም ደመናው በተነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር፤ በቀንም በሌሊትም ቢሆን፥ ደመናው በተነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንዳንድ ጊዜም ደመናው ከማታ ጀምሮ እስከ ጥዋት ድረስ ይቈይ ነበር፤ በጥዋትም ደመናው በተነሣ ጊዜ ይጓዛሉ፥ ወይም ባለማቋረጥ ቀኑንም ሌሊቱንም የሚቈይ ቢሆን፥ ደመናው በተነሣ ጊዜ ይጓዙ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት እት ገደ ሻሪ ኦማርሳፐ ዎንታና ጋካናዉ ጻላላ ጋምኤ፤ ዎንትና ሻሪ ደንድያ ዎደ ኡንቱንቱካ ደንድኖ። ጋላሳ ግድና፥ ቃማ ግድና፥ ሻሪ ደንድያ ዎደ ኡንቱንቱካ ደንድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti itti gede shaarii omarssaappe wonttana gakkanaw s'alalaa gam"ee; wonttina shaarii denddiyaa wode unttunttukka denddino. Gallassaa gidina, k'amma gidina, shaarii denddiyaa wode unttunttukka denddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Shaarazi issi issi wode gadey wonttana gakkanaas xalla gam7ees; gadey wontishin shaarazi dendida mala heerakka hemeth doommeettes; woykko shaarazi gallas gidiin omars dendiza wode isttika dendi beettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሻራዚ ኢሲ ኢሲ ዎዴ ጋዴይ ዎንታና ጋካናስ ጻላ ጋምኤስ፤ ጋዴይ ዎንቲሺን ሻራዚ ዴንዲዳ ማላ ሄራካ ሄሜ ዶሜቴስ፤ ዎይኮ ሻራዚ ጋላስ ጊዲን ኦማርስ ዴንዲዛ ዎዴ ኢስቲካ ዴንዲ ቤቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ እስ ቶሆ ሻራይ ኦማርሳፈ ዎንታና ጋካናዉ ፃላላ ጋምኤስ፤ ሻራይ ደንድያ ዎደ ኤንቲ ደንዶሶና። ጋላስ ግድን፥ ቃማ ግድን፥ ሻራይ ደንድያ ዎደ ኤንቲ ደንዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi issi toho shaaray omarsafe wontana gakanaw xalaala gam7ees; shaaray dendiya wode enti dendoosona. Gallas gidin, qamma gidin, shaaray dendiya wode enti dendoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንዳንድ ጊዜ ደግሞ ደመናው ከምሽት እስከ ንጋት ብቻ ይቈያል፤ ደመናው ንጋት ላይ ሲነሣም ጕዟቸውን ይጀምራሉ፤ ቀንም ይሁን ሌሊት ደመናው ከተነሣ ጕዞ ይጀምራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንዳንድ ጊዜ ደመናው የሚቈየው ከምሽት እስከ ንጋት ብቻ ነበር፤ ስለዚህ ደመናው እንደ ተነሣ ወዲያውኑ ጒዞ ይቀጥላሉ፤ ወይም ደመናው ቀንና ማታ ቢቈይ ደመናው ሲነሣ ይሄዱ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓድሓደ ጊዜ እቲ ደመና ኻብ ምሸት ክሳዕ ጊሓት ጥራሕ ይፀንሕ ነበረ። ንግሆ ምስ ተልዓለ ድማ ይጐዓዙ ነበሩ። እቲ ደመና ምስ ተልዓለ፥ ለይቲ ወይ መዓልቲ እንተይበሉ ይጐዓዙ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ደበና ኻብ ንሸት ክሳዕ ብጊሓት እንተ ነበረ ኸአ፡ እቲ ደበና ንግሆ ምስ ተላዕለ፡ ይጉዐዙ ነበሩ። ሓንቲ መዓልትን ሓንቲ ለይትን እንተ ጸንሔ፡ እቲ ደበና ምስ ተላዕለ፡ ሽዑ ተጓዕዙ።