Numbers 9:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ደበና ንሓያሎ መዓልትታት ኣብ ልዕሊ እቲ ድንኳን ምስ ጸንሐ ድማ ከምኡ ኰነ። ከም ትእዛዝ እግዚኣብሄር ኣብ ድንኳናቶም ጸንሑ፡ ከም ትእዛዝ እግዚኣብሄር ድማ ርሓቑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ደመናው ድንኳኑን በጋረደበት ቀን ቍጥር ሁሉ የእስራኤል ልጆች በእግዚአብሔር ቃል ይሰፍሩ፥ በእግዚአብሔርም ትእዛዝ ይጓዙ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንዳንድ ጊዜ ደመናው ጥቂት ቀን በማደሪያው ላይ ይሆን ነበር፤ በዚያን ጊዜ እንደ እግዚአብሔር ትእዛዝ በሰፈራቸው ይቀመጡ ነበር፤ እንደ እግዚአብሔርም ትእዛዝ ይጓዙ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንዳንድ ጊዜ ደመናው ለጥቂት ቀኖች በማደሪያው ላይ ይቈይ ነበር፤ በዚያ ጊዜ እንደ ጌታ ትእዛዝ በሰፈራቸው ይቀመጡ ነበር፤ እንደ ጌታም ትእዛዝ ይጓዙ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት እት ገደ ሻሪ ዱንካንያ ቦላን አማሬዳ ጋላሳ ጋምኤ። መና ጎዳ አዛዙዋን ኡንቱንቱ ዱንካኒኖ፤ ቃይ ሄዋዳንካ፥ ጾሳ አዛዙዋን ኡንቱንቱ ደንድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti itti gede shaarii Dunkkaaniyaa bollan amareeda gallassaa gam"ee. Med'inaa Godaa azazuwaan unttunttu dunkkaaniino; k'ay hewaadankka, S'oossaa azazuwaan unttunttu denddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Issi issi wode shaarazi Dunkaaneza bolla guuththa gallassata xalla gam7ees; gidikkoka heen gadaan istti gam7iko woykko gede sinththe biikko GODAY istta azazida mala haneettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢሲ ኢሲ ዎዴ ሻራዚ ዱንካኔዛ ቦላ ጉ ጋላሳታ ጻላ ጋምኤስ፤ ጊዲኮካ ሄን ጋዳን ኢስቲ ጋምኢኮ ዎይኮ ጌዴ ሲን ቢኮ ጎዳይ ኢስታ ኣዛዚዳ ማላ ሃኔቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ እስ ቶሆ ሻራይ ጌሻ ዱንካንያ ቦላ ጉ ጋላስ ጋምኤስ። ግድኮካ ኤንቲ ጎዳ ኪታን ዱንካኖሶና፤ ቃስ ጎዳ ኪታን ጉታፐ ደንዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi issi toho shaaray Geeshsha Dunkaaniya bolla guutha gallas gam7ees. Gidikoka enti Godaa kiitan dunkaanosona; qassi Godaa kiitan gutaape dendoosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንዳንድ ጊዜ ደመናው በድንኳኑ ላይ የሚቈየው ለጥቂት ቀን ብቻ ነበር፤ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ትእዛዝ ይሰፍራሉ፤ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ትእዛዝ ጕዞ ይጀምራሉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንዳንድ ጊዜ ደመናው በድንኳኑ ላይ የሚቈይ ለጥቂት ቀኖች ብቻ ነበር፤ ያም ሆነ ይህ በሰፈር የሚቈዩትም ሆነ ወደ ፊት የሚሄዱት በእግዚአብሔር ትእዛዝ መሠረት ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓድሓደ ጊዜ እቲ ደመና ኣብ ልዕሊ እቲ ድንኳን ንቑሩብ መዓልቲታት ጥራሕ ይፀንሕ ነበረ። ንሳቶም ከዓ ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ይሰፍሩ፤ ብትእዛዝ እግዚኣብሄርውን ይጐዓዙ ነበሩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ደበና ቕሩብ መዓልቲ ኣብ ልዕሊ ማሕደር እንተ ነበረ፡ ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ሰፊሮም ቀነዩ፡ ብትእዛዝ እግዚኣብሄር ከአ ተጓዕዙ። |