Numbers 9:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ንጹህን ኣብ ጕዕዞ ዘይነበረን ሰብ ግና፡ ፋስጋ ኼብዕል ሸለል ዚብል፡ ኣብቲ እተመደበ ግዜ መስዋእቲ የሆዋ ስለ ዘይሰረዐ፡ እታ ነፍሲ እቲኣ ኻብ ህዝቡ ኽትቘርጽ ኣለዋ። ሓጢኣቱ ይለብስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ንጹሕ የሆነ ሰው በመ​ን​ገ​ድም ላይ ያል​ሆነ ፋሲ​ካን ባያ​ደ​ርግ፥ ያ ሰው ከሕ​ዝቡ ዘንድ ተለ​ይቶ ይጠ​ፋል፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቍር​ባን በጊ​ዜው አላ​ቀ​ረ​በ​ምና ያ ሰው ኀጢ​አ​ቱን ይሸ​ከ​ማል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ንጹሕ የሆነ ሰው በመንገድም ላይ ያልሆነ ፋሲካን ባያደርግ፥ ያ ሰው ከሕዝቡ ዘንድ ተለይቶ ይጠፋል፤ የእግዚአብሔርን ቍርባን በጊዜው አላቀረበምና ያ ሰው ኃጢአቱን ይሸከማል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ንጹሕ የሆነ ሰው በመንገድም ላይ ያልሆነ የፋሲካን በዓል ባያከብር፥ ያ ሰው ከሕዝቡ ዘንድ ተለይቶ ይጠፋል፤ የጌታን ቁርባን በተወሰነለት ጊዜ አላቀረበምና ያ ሰው ኃጢአቱን ይሸከማል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ማንዳርቤና ጌሻ አሳይ ፓስጋ ቦንቼናን እጾፐ፥ ሄዋፐ ስንዉ እ ታ አሳ ግዶፐ ቦሄቶ። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳ ያርሹዋ ኬሬዳ ዎድያን እ ሺሽቤና። ሄ አሳይ ባረ ናጋራይ አሄዳ መቱዋ አካናዉ በሰ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin manddaribeenna geeshsha Asay Paasigaa bonchchennaan is's'ooppe, hewaappe sintsaw I ta asaa giddoppe bohetto. Ayaw gooppe, Med'inaa Godaa yarshshuwaa keereedda wodiyaan I shiishshibeenna. He Asay bare nagaray aheedda metuwaa akkanaw besse.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geesh gididinne oge bontta asi oonikka Paaziga ba7aaleza bonchchiza gallas bochchonttaadey ta deraappe shaaketto; izi yarshoza bessiza woden yarshontta aggida gishshas ba nagaraas bessiza qixaate ekko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌሽ ጊዲዲኔ ኦጌ ቦንታ ኣሲ ኦኒካ ፓዚጋ ባኣሌዛ ቦንቺዛ ጋላስ ቦቾንታዴይ ታ ዴራፔ ሻኬቶ፤ ኢዚ ያርሾዛ ቤሲዛ ዎዴን ያርሾንታ ኣጊዳ ጊሻስ ባ ናጋራስ ቤሲዛ ቂጻቴ ኤኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ጌሽነ ኦገቶና አስ ፓስካ ቦንቾና እፅኮ፥ እ ታ አሳ ግዶፈ ኩረቶ። ጎዳ ያርሹዋ እያ ቃማን ያርሽቦና ግሾ ባ ናጋራ ግሾ ፕርዳ ኤኬስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin geeshshinne ogetonna as Paasika bonchona ixiko, I ta asaa giddofe kuretto. Godaa yarshuwa iya qamman yarshiboona gisho ba nagaraa gisho pirda ekees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሥርዐቱም መሠረት ንጹሕ የሆነ ወይም ሩቅ መንገድ ያልሄደ ሰው ፋሲካን ሳያከብር ቢቀር፣ ያ ሰው የእግዚአብሔርን (ያህዌ) መሥዋዕት በተወሰነው ጊዜ አላቀረበምና ከወገኖቹ ፈጽሞ ይለይ፤ ያም ሰው የኀጢአቱን ዋጋ ይቀበላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ንጹሕ የሆነ እና ወደ ሩቅ አገር ያልሄደ ማንኛውም ሰው የፋሲካን በዓል በወቅቱ ባያከብር ከሕዝቤ ይለይ፤ መባውን በተወሰነው ጊዜ ባለማቅረቡ፥ ስለ ኃጢአቱ ተገቢውን ቅጣት ይቀበላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ዝኾነ ሰብ ንፁህ እንተሎ፥ መገሻውን ዘይከደ እንተሎ፥ ፋሲካ እንተ ዘየብዓለ፥ መባእ እግዚኣብሄር በቲ ምዱብ ጊዜ ስለ ዘየቕረበ፥ ካብ ህዝቡ ይፈለ። እቲ ሰብ እቱይ ሓጢኣቱ ኽፀውር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ዝኾነ ሰብ፡ ንጹህ ክነሱ፡ ኣብ መገዲውን ዘይኮነ፡ ፋስጋ ዘየብዐለ፡ መባእ እግዚኣብሄር በቲ ምዱብ ጊዚኡ ስለ ዘየቕረበ፡ እታ ነፍሲ እቲኣ ኻብ ህዝባ ትመንቆስ። እቲ ሰብ እቲ ሓጢኣቱ ይጸውር።