Numbers 9:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ ካባኻትኩም ወይ ካብ ዘርእኹም ብሬሳ እንተ ረኺሱ ወይ ኣብ ነዊሕ ጕዕዞ እንተ ዀይኑ፡ ንእግዚኣብሄር ንኽብሪ ፋስጋ የብዕል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ከእናንተ ወይም ከትውልዶቻችሁ ዘንድ ማንኛውም ሰው በሰውነቱ ቢረክስ፥ ወይም ሩቅ መንገድ ቢሄድ፥ ወይም በተወለዳችሁበት ሀገር ያለም ቢሆን እርሱ ደግሞ ለእግዚአብሔር ፋሲካን ያድርግ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው። ከእናንተ ወይም ከትውልዶቻችሁ ዘንድ ሰው በሬሳ ቢረክስ፥ ወይም ሩቅ መንገድ ቢሄድ፥ እርሱ ደግሞ ለእግዚአብሔር ፋሲካን ያድርግ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ተናገር፦ ከእናንተ ወይም ከትውልዶቻችሁ ዘንድ ሰው ሬሳን በመንካት ቢረክስ፥ ወይም ሩቅ መንገድ ቢሄድ፥ እርሱ እንዲህም ሆኖ እንኳ ለጌታ የፋሲካን በዓል ያክብር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን እስራኤልያ አሳ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ህንተፐ ዎይ ህንተ ዛራቱዋፐ ኦንነ አሃ ቦቺደ ቱኖፐ፥ ዎይ ማንዳሬዳዋ ግዶፐ፥ እ መና ጎዳዉ ፓስጋ ባላ ቦንቾ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni Israa'eeliyaa asaa hawaadan yaaga; ‹Hintteppe woy hintte zaratuwaappe ooninne anhaa bochchiide tunooppe, woy manddareeddawaa gidooppe, I Med'inaa Godaw Paasigaa Baalaa bonchcho; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Neni Isra7eele asaas, ‹Inttefe gidiin woykko intte zereththafe asay aha bochchidi tunikko woykko oge bidaa gidikko izaadey GODAA Paaziga ba7aale bonchchanaas dandayees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔኒ ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ ‹ኢንቴፌ ጊዲን ዎይኮ ኢንቴ ዜሬፌ ኣሳይ ኣሃ ቦቺዲ ቱኒኮ ዎይኮ ኦጌ ቢዳ ጊዲኮ ኢዛዴይ ጎዳ ፓዚጋ ባኣሌ ቦንቻናስ ዳንዳዬስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስራኤለ አሳኮ ሀይሳዳ ያጋ፤ ህንተፈ ዎይኮ ህንተ ኮቻፈ ኦንካ አሀ ቦችድ ቱንኮ ዎይኮ ኦገትዳባ ግድኮ፥ ፓስካ ባኣለ ቦንቻናዉ ዳንዳኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Isra7eele asaako haysada yaaga; hintefe woyko hinte kochaafe oonika aha bochidi tuniko woyko ogetidabaa gidiko, Paasika Ba7aale bonchanaw danda7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እስራኤላውያንን እንዲህ በላቸው፤ ‘ከእናንተ ወይም ከዘሮቻችሁ ማንኛውም ሰው በሬሳ ምክንያት ቢረክስ ወይም ሩቅ መንገድ ቢሄድ የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ፋሲካ ማክበር ይችላል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ በላቸው፦ ከእናንተም ሆነ ከዘራችሁ ሰዎች በድን በመንካት ቢረክሱ ወይም ወደ ሩቅ አገር ለመሄድ በጒዞ ላይ ቢሆኑና የፋሲካን በዓል ለማክበር ቢፈልጉ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ ዝኾነ ሰብ ካባኻትኩም ወይ ካብ ትውልድኹም ብምኽንያት ምዉት እንተ ረኸሰ ወይ ኣብ ርሑቕ መንገዲ እንተሎ፥ ንእግዚኣብሄር ፋሲካ ኸብዕል እንተ ደለየ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል ከምዚ ኢልካ ተዛረቦም፡ ዝኾነ ሰብ ካባኻትኩም ወይ ካብ ወለዶኹም ብምውት እንተ ረኸሰ ወይ ኣብ ርሑቕ መገዲ እንተሎ፡ ንእግዚኣብሄር ፋሲጋ የብዕል። |