Numbers 8:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንምንጻሖም ድማ ከምዚ ክትገብሩሎም ይግባእ፦ ማይ ንጽህና ንጸግዎም፡ ንዅሉ ስጋኦም ድማ ይላጽዩ፡ ክዳውንቶም ድማ ሓጺቦም ክሳዕ ክንድዚ የጽርዩዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ታነ​ጻ​ቸው ዘንድ እን​ዲህ ታደ​ር​ግ​ላ​ቸ​ዋ​ለህ፤ በማ​ን​ጻት ውኃ ትረ​ጫ​ቸ​ዋ​ለህ፤ ሰው​ነ​ታ​ቸ​ውን ሁሉ ይላጩ፤ ልብ​ሳ​ቸ​ው​ንም ይጠቡ፤ ንጹ​ሓ​ንም ይሆ​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ታነጻቸው ዘንድ እንዲህ ታደርግላቸዋለህ፤ ኃጢአትን የሚያነጻውን ውኃ እርጫቸው፥ በገላቸውም ሁሉ ምላጭ ያሳልፉ፥ ልብሳቸውንም ይጠቡ፥ ይታጠቡም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነርሱንም ለማንጻት እንዲህ ታደርግላቸዋለህ፤ ኃጢአትን የሚያነጻውን ውኃ እርጫቸው፥ በገላቸውም ላይ ያለውን ጠጉር ሁሉ በምላጭ ይላጩ፥ ልብሳቸውንም ይጠቡ፥ ራሳቸውንም ንጹሕ ያድርጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ኡንቱንታ ጌሻናዉ ሀዋዳን ኦ: ጌሽያ ሃ አካደ ኡንቱንታ ፑሻካ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ቦላ ኡባ ሜደትኖ፤ ባረንቱ ማዩዋካ ሜጭኖ፤ ያቲደ ኡንቱንቱ ዎጋዳን ጌሻ ግዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni unttuntta geeshshanaw hawaadan ootsa: geeshshiyaa haatsaa akkaade unttuntta pushakka; unttunttu barenttu bollaa ubbaa meedettino; barenttu mayuwaakka meec'c'ino; yaatiide unttunttu wogaadan geeshsha gidana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Geesho wogas giigettida haaththan istta araca; istti bantta bolla diza iske ubbaa meedettanaassinne ba may7oka meeccidi bana geeshshana mala ooththa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጌሾ ዎጋስ ጊጌቲዳ ሃን ኢስታ ኣራጫ፤ ኢስቲ ባንታ ቦላ ዲዛ ኢስኬ ኡባ ሜዴታናሲኔ ባ ማይኦካ ሜጪዲ ባና ጌሻና ማላ ኦ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ ኤንታ ጌሻናዉ ሀይሳዳ ኦ፤ ጌሽያ ሃ ኤካዳ ኤንታ ቦላ ዉርፃ፤ ኤንቲ ባንታ አሳተ ኡባ ሜደቶ፤ ባንታ ማኡዋ ሜጮ፤ ያንድ ኤንቲ ዎጋዳ ጌሽ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni enta geeshshanaw haysada ootha; geeshshiya haatha ekada enta bolla wurxa; enti banta asatethaa ubbaa meedeto; banta ma7uwa meecco; yaanidi enti wogaada geeshshi gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስታነጻቸውም እንዲህ አድርግ፤ በሚያነጻ ውሃ እርጫቸው፤ ገላቸውን በሙሉ ተላጭተው ልብሳቸውን ይጠቡ፤ በዚህም ይንጹ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለመንጻት ሥርዓት በተዘጋጀው ውሃ እርጫቸው፤ በሰውነታቸው ላይ ያለውን ጠጒር ሁሉ እንዲላጩና ልብሳቸውንም አጥበው ራሳቸውን እንዲያነጹ አድርግ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምዙይ ጌርካ ኣንፅሃዮም፦ እቲ ሓጢኣት ዘንፅህ ማይ ንፀገሎም፤ ኵሉ ሰብነቶም ይላፀዩ፤ ክዳውንቶምውን ይሕፀቡ፤ ይንፅሁውን።
Amharic Tigrinya 2011 ከምዚ ጌርካ ኣንጽሃዮም፡ ማይ ንጽህና ንጸገሎም፡ ኣብ ብዘሎ ስጋኦም ድማ መላጸ የሕልፉ፡ ክዳውንቶም ይሕጸቡ ይንጽሁ ኸኣ።