Numbers 8:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ዕዮ መቐመጢ ቐንዴል እዚ፡ ክሳዕ ጕንዲ፡ ክሳዕ ዕምባባታቱ፡ ካብ እተሃርመ ወርቂ እዩ ነይሩ። ብመሰረት እቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዘርኣዮ ኣብነት፡ ስለዚ ድማ ነቲ መቐመጢ ሽምዓ ሰሪሑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የመቅረዝዋም ሥራዋ እንዲህ ነበረ። ሁለንተናቸው ወርቅ የሆነ አፅቆችዋ ሥረ-ወጥ ነበሩ፤ አበቦችዋም ሁለንተናቸው ሥረ-ወጥ ነበሩ። እግዚአብሔር ሙሴን እንዳሳየው ምሳሌ መቅረዝዋን እንዲሁ አደረገ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መቅረዙም እንዲህ ሆኖ ተሠርቶ ነበር፤ ከተቀጠቀጠ ወርቅ ተሠራ፤ እስከ አገዳውና እስከ አበቦቹ ድረስ ከተቀጠቀጠ ሥራ ነበረ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳሳየው ምሳሌ መቅረዙን እንዲሁ አደረገ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መቅረዙም እንዲህ ሆኖ ተሠርቶ ነበር፤ ከተቀጠቀጠ ወርቅ ተሠራ፤ ከእግሩ እስከ አበቦቹ ድረስ ሥራው ተቀጥቅጦ የተሠራ ነበረ፤ ጌታ ሙሴን እንዳሳየው ምሳሌ መቅረዙን እንዲሁ አድርጎ ሠራው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾምፕያ ዎያዌ ጋርሳ ገድያፐ ቦላ ጪሻና አሌቀቴዳ ባላቱዋ ጼራ ጋካናዉ ቆጸቴዳ ዎርቃፐ መቴዳ። ጾምፕያ ዎያ ባላይ መና ጎዳይ ሙሳ በሴዳ ሌምሱዋዳን ኦሰቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'omppiyaa wotsiyaawe garssa gediyaappe bolla c'iishshaana alleek'k'etteedda ballatuwaa s'eeraa gakkanaw k'os'etteedda work'k'aappe med'etteedda. S'omppiyaa wotsiyaa ballay Med'inaa Goday Musa besseedda leemisuwaadan oosetteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xomppeta istta bolla woththiza ballati garsa tohosoppe doommidi ciishshe misatiza ballata xeera gakkanaas qoxettida worqqafe oosettida; heytikka GODAY Muse bessida mala xomppe istta bolla woththiza ballata leemison oosettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጾምፔታ ኢስታ ቦላ ዎዛ ባላቲ ጋርሳ ቶሆሶፔ ዶሚዲ ጪሼ ሚሳቲዛ ባላታ ጼራ ጋካናስ ቆጼቲዳ ዎርቃፌ ኦሴቲዳ፤ ሄይቲካ ጎዳይ ሙሴ ቤሲዳ ማላ ጾምፔ ኢስታ ቦላ ዎዛ ባላታ ሌሚሶን ኦሴቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፆምፐ ዎያ ኮጫይ፥ ጎዳይ ሙሰ በስዳይሳዳ ቶማፐ ብድ ቦላ ጪሻ ጋካናዉ ቆፀትዳ ዎርቃፈ ኦሰትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xompe wothiya kocay, Goday Muse bessidaysada toomape bidi bolla ciishsha gakanaw qoxetida worqafe oosetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የመቅረዙ አሠራር እንዲህ ነበር፤ ከመቆሚያው እስከ አበቦቹ ያለው ከተቀጠቀጠ ወርቅ የተሠራ ሲሆን፣ የመቅረዙም አሠራር እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ ባሳየው መሠረት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መቅረዙም እግዚአብሔር ለሙሴ ባሳየው ዕቅድ መሠረት እስከ አገዳውና አበባው ድረስ ከተቀጠቀጠ ወርቅ የተሠራ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ቐዋሚ ቐንዲል ካብ እግሩ ኽሳዕ ዕምበባኡ ብዝተቐጥቀጠ ወርቂ ዝተሰርሐ ነበረ። እቲ ቐዋሚ ቐንዲል ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዘርኣዮ ምስሊ ዝተገብረ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሰራርሓ እቲ ቐዋሚ ቐንዴል ከምዚ እዩ፡ ካብ ወርቂ ብምቕጥቃጥ እተሰርሔ ነበረ፡ ንሱ ኣእጋሩ ኮነ ዕምበባኡ ኾነ ብምቕጥቃጥ እተሰርሔ ነበረ። ነቲ ቐዋሚ ቐንዴል ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዘርአዮ ምስሊ ገበሮ። |