Numbers 8:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ዕዮ መቐመጢ ቐንዴል እዚ፡ ክሳዕ ጕንዲ፡ ክሳዕ ዕምባባታቱ፡ ካብ እተሃርመ ወርቂ እዩ ነይሩ። ብመሰረት እቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዘርኣዮ ኣብነት፡ ስለዚ ድማ ነቲ መቐመጢ ሽምዓ ሰሪሑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የመ​ቅ​ረ​ዝ​ዋም ሥራዋ እን​ዲህ ነበረ። ሁለ​ን​ተ​ና​ቸው ወርቅ የሆነ አፅ​ቆ​ችዋ ሥረ-ወጥ ነበሩ፤ አበ​ቦ​ች​ዋም ሁለ​ን​ተ​ና​ቸው ሥረ-ወጥ ነበሩ። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሙሴን እን​ዳ​ሳ​የው ምሳሌ መቅ​ረ​ዝ​ዋን እን​ዲሁ አደ​ረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) መቅረዙም እንዲህ ሆኖ ተሠርቶ ነበር፤ ከተቀጠቀጠ ወርቅ ተሠራ፤ እስከ አገዳውና እስከ አበቦቹ ድረስ ከተቀጠቀጠ ሥራ ነበረ፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንዳሳየው ምሳሌ መቅረዙን እንዲሁ አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year መቅረዙም እንዲህ ሆኖ ተሠርቶ ነበር፤ ከተቀጠቀጠ ወርቅ ተሠራ፤ ከእግሩ እስከ አበቦቹ ድረስ ሥራው ተቀጥቅጦ የተሠራ ነበረ፤ ጌታ ሙሴን እንዳሳየው ምሳሌ መቅረዙን እንዲሁ አድርጎ ሠራው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጾምፕያ ዎያዌ ጋርሳ ገድያፐ ቦላ ጪሻና አሌቀቴዳ ባላቱዋ ጼራ ጋካናዉ ቆጸቴዳ ዎርቃፐ መቴዳ። ጾምፕያ ዎያ ባላይ መና ጎዳይ ሙሳ በሴዳ ሌምሱዋዳን ኦሰቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'omppiyaa wotsiyaawe garssa gediyaappe bolla c'iishshaana alleek'k'etteedda ballatuwaa s'eeraa gakkanaw k'os'etteedda work'k'aappe med'etteedda. S'omppiyaa wotsiyaa ballay Med'inaa Goday Musa besseedda leemisuwaadan oosetteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xomppeta istta bolla woththiza ballati garsa tohosoppe doommidi ciishshe misatiza ballata xeera gakkanaas qoxettida worqqafe oosettida; heytikka GODAY Muse bessida mala xomppe istta bolla woththiza ballata leemison oosettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጾምፔታ ኢስታ ቦላ ዎዛ ባላቲ ጋርሳ ቶሆሶፔ ዶሚዲ ጪሼ ሚሳቲዛ ባላታ ጼራ ጋካናስ ቆጼቲዳ ዎርቃፌ ኦሴቲዳ፤ ሄይቲካ ጎዳይ ሙሴ ቤሲዳ ማላ ጾምፔ ኢስታ ቦላ ዎዛ ባላታ ሌሚሶን ኦሴቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፆምፐ ዎያ ኮጫይ፥ ጎዳይ ሙሰ በስዳይሳዳ ቶማፐ ብድ ቦላ ጪሻ ጋካናዉ ቆፀትዳ ዎርቃፈ ኦሰትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xompe wothiya kocay, Goday Muse bessidaysada toomape bidi bolla ciishsha gakanaw qoxetida worqafe oosetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የመቅረዙ አሠራር እንዲህ ነበር፤ ከመቆሚያው እስከ አበቦቹ ያለው ከተቀጠቀጠ ወርቅ የተሠራ ሲሆን፣ የመቅረዙም አሠራር እግዚአብሔር (ያህዌ) ለሙሴ ባሳየው መሠረት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 መቅረዙም እግዚአብሔር ለሙሴ ባሳየው ዕቅድ መሠረት እስከ አገዳውና አበባው ድረስ ከተቀጠቀጠ ወርቅ የተሠራ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ቐዋሚ ቐንዲል ካብ እግሩ ኽሳዕ ዕምበባኡ ብዝተቐጥቀጠ ወርቂ ዝተሰርሐ ነበረ። እቲ ቐዋሚ ቐንዲል ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዘርኣዮ ምስሊ ዝተገብረ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣሰራርሓ እቲ ቐዋሚ ቐንዴል ከምዚ እዩ፡ ካብ ወርቂ ብምቕጥቃጥ እተሰርሔ ነበረ፡ ንሱ ኣእጋሩ ኮነ ዕምበባኡ ኾነ ብምቕጥቃጥ እተሰርሔ ነበረ። ነቲ ቐዋሚ ቐንዴል ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዘርአዮ ምስሊ ገበሮ።