Numbers 8:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ ምስ ኣሕዋቶም ኣብ ድንኳን ምርኻብ ኬገልግሉ ኣለዎም፣ ነቲ ኣገልግሎት ኪሕልዉን ዕዮ ኣገልግሎት እውን ኣይፍጽሙን። ንሌዋውያን ንትእዛዞም ዚትንክፍ ከምዚ ግበርዎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወን​ድ​ሙ​ንም በም​ስ​ክሩ ድን​ኳን ውስጥ ያገ​ል​ግል፤ ሰሞ​ና​ቸ​ው​ንም ይጠ​ብቅ። ነገር ግን አገ​ል​ግ​ሎ​ቱን ይተው። እን​ዲሁ በየ​ሰ​ሞ​ና​ቸው ለሌ​ዋ​ው​ያን ታደ​ር​ጋ​ለህ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የተሰጣቸውን ይጠብቁ ዘንድ ወንድሞቻቸውን በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ያገለግላሉ፤ የድንኳኑን አገልግሎት አይሠሩም። እንዲሁ ስለ ሥራቸው በሌዋውያን ላይ ታደርጋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ወንድሞቻቸው የተሰጣቸውን ግዴታ እንዲወጡ በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ይርዱአቸው እንጂ የድንኳኑን አገልግሎት አይሠሩ። በየአገልግሎታቸው በመደልደል በሌዋውያን ላይ እንዲሁ ታደርጋለህ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ጋከትያ ዱንካንያን ኦያ ባረንቱ እሻቱዋ ኦ ማዳና ጎፐ ማድኖፐ አትና፥ ኡንቱንቱ ባረካ አይ ኦሶነ ኦፕኖ። ስም ኔን ሌዋቱዋ ኦሱዋ ሀዋዳን ኦስሳሳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu Gaketiyaa Dunkkaaniyaan ootsiyaa barenttu ishatuwaa ootsi maaddana gooppe maaddinoppe attina, unttunttu barekka ay oosonne ootsoppino. Simmi neeni Leewatuwaa oosuwaa hawaadan oosissaasa» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye istta ishati Gaytoteththa Dunkaaneza giddon ooththiza wode maaddanaas dandayeettes attiin barkka xalla diikko ay oosokka ooththofetto.»
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢስታ ኢሻቲ ጋይቶቴ ዱንካኔዛ ጊዶን ኦዛ ዎዴ ማዳናስ ዳንዳዬቴስ ኣቲን ባርካ ጻላ ዲኮ ኣይ ኦሶካ ኦፌቶ።»
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ጌሻ ዱንካንያን ኦያ ባንታ እሻታ ኦ ማዳናዉ ዳንዳኦሶና። ሽን ኤንቲ ባንታዉ አይ ኦሶካ ኦፎ። ህዛ ኔኒ ሌወታ ሀይሳዳ ኦስሳ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti Geeshsha Dunkaaniyan oothiya banta ishata oothi maaddanaw danda7oosona. Shin enti bantaw ay oosoka oothofo. Hiza neeni Leeweta haysada oosisa” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያ በኋላ ወንድሞቻቸው በመገናኛው ድንኳን ሥራቸውን በሚያከናውኑበት ጊዜ ያግዟቸዋል እንጂ ራሳቸው መሥራት የለባቸውም። ኀላፊነታቸውን እንዲወጡ የምታሰማራቸው በዚህ መልኩ ነው።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያ በኋላ ወንድሞቻቸው ሌዋውያን በመገናኛው ድንኳን ውስጥ ለሚፈጽሙት አገልግሎት እንደ ረዳት ሆነው ይሠራሉ፤ እነርሱ ራሳቸው ብቻቸውን ግን ምንም ዐይነት ሥራ አይሥሩ፤ እንግዲህ የሌዋውያንን አገልግሎት ሥርዓት የምታስይዘው በዚህ ዐይነት ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ዝተውሃቦም ምእንቲ ኽሕልዉ፥ ኣብ ስራሕ እቲ መራኸቢ ድንኳን ነሕዋቶም ይሓግዝዎም፤ ንሳቶም ግና ኣየገልግሉ። ንሌዋውያን ከምዙይ ጌርካ ሓሓላፍነቶም ሃቦም።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣብቲ ሓለዋ ኣሕዋቱ ኣብ ድንኳን ምርኻብ ይሐግዝ፡ ኣብ ኣገልግሎት ግና ኣይዕየ፡ ንሌዋውያን በቲ ሓለዋኦም ከምኡ ግበረሎም።