Numbers 8:25 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ መበል ሓምሳ ዓመት ኣትሒዞም ድማ ንኣገልግሎታ ምጽባይ ኣቋሪጾም፡ ደጊም ድማ ኣየገልግሉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከአምሳ ዓመት በኋላ ከሥራው ይሰናበት። ከዚያም ወዲያ እርሱ አያገልግል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዕድሜአቸውም አምሳ ዓመት ሲሞላ የአገልግሎታቸውን ሥራ ይተዋሉ፥ ከዚያም በኋላ አይሠሩም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዕድሜአቸውም ኀምሳ ዓመት ሲሞላ አገልግሎታቸውን ይተዋሉ፥ ከዚያም በኋላ አይሠሩም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ኡንቱንቱ ላይይ እሻታሙዋ ግድያ ዎደ ኡንቱንቱ ባረንቱ ኦሱዋፐ ጹራታ ከስኖ፤ ስሚደ ላኤን ኦፕኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin unttunttu laytsay ishatamuwaa gidiyaa wode unttunttu barenttu oosuwaappe s'urataa kesino; simmiide laa"entso ootsoppino. |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ላይ እሻታሙ ግድያ ዎደ ባንታ ኦሱዋፐ ሸምፖ፤ ዛር ኦፎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin laythi ishatamu gidiya wode banta oosuwape shempo; zaari oothofo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዕድሜያቸው አምሳ ዓመት ሲሞላ ግን መደበኛ አገልግሎታቸውን ይተዉ፤ ዳግም ሥራ አይሥሩ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኀምሳ ዓመት ሲሞላላቸው የአገልግሎት ሥራቸውን ይተዋሉ፤ ከዚያም በኋላ አይሠሩም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዕድመኣቶም ካብ ወዲ ሓምሳ ዓመት ንላዕሊ ኸዓ ኻብ ስራሕ ኣገልግሎት የዕርፉ፤ ድሕሪኡውን ኣየገልግሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ወዲ ሓምሳ ዓመት ከአ ካብ ዕዮ ኣገልግሎት ይመለስ፡ ድሕሪ ደጊም ኣየገልግል። |