Numbers 8:21 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሌዋውያን ድማ ተነጽሑ፡ ክዳውንቶም ድማ ተሓጸበ። ኣሮን ድማ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር መስዋእቲ ኣምጽኦ። ኣሮን ድማ ከንጽሆም ኣተዓረቐሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሌዋ​ው​ያ​ንም ከኀ​ጢ​አት ራሳ​ቸ​ውን አነጹ፤ ልብ​ሳ​ቸ​ው​ንም አጠቡ፤ አሮ​ንም ስጦታ አድ​ርጎ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት አቀ​ረ​ባ​ቸው፤ አሮ​ንም ያነ​ጻ​ቸው ዘንድ አስ​ተ​ሰ​ረ​የ​ላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሌዋውያንም ከኃጢአት ተጣጠቡ፥ ልብሳቸውንም አጠቡ፤ አሮንም ስጦታ አድርጎ በእግዚአብሔር ፊት አቀረባቸው፥ አሮንም ያነጻቸው ዘንድ አስተሰረየላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሌዋውያንም ከኃጢአት ራሳቸውን አነጹ፥ ልብሳቸውንም አጠቡ፤ አሮንም ለመወዝወዝ ቁርባን በጌታ ፊት አቀረባቸው፥ አሮንም እነርሱን ለማንጻት ማስተስረያ አደረገላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሌዋቱ ባረና ጌሼድኖ፤ ባረንቱ ማዩዋካ ሜጬድኖ። አሮን ኡንቱንቱ ቃያ ያርሹዋ ኦደ፥ መና ጎዳ ስን ሺሼዳ፤ ኡንቱንታ ጌሻናዉ ኡንቱንታ አቶ ጊሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Leewatuu barena geeshsheeddino; barenttu mayuwaakka meec'c'eeddino. Aarooni unttunttu k'aatsiyaa yarshshuwaa ootsiide, Med'inaa Godaa sintsa shiishsheedda; unttuntta geeshshanaw unttuntta atto giisseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Leweti meecetti geeyida; ba may7oka meeccida; Aarooney istta yaanne haa qaaseththi shiishshiza yarsho histti GODAA sinth shiishshides; geesho wogaakka istta gishshas polides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሌዌቲ ሜጬቲ ጌዪዳ፤ ባ ማይኦካ ሜጪዳ፤ ኣሮኔይ ኢስታ ያኔ ሃ ቃሴ ሺሺዛ ያርሾ ሂስቲ ጎዳ ሲን ሺሺዴስ፤ ጌሾ ዎጋካ ኢስታ ጊሻስ ፖሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሌወት ባንታና ጌሽዶሶና፤ ባንታ ማኡዋ ሜጭዶሶና። አሮን ኤንታ ጎዳስ ዱማ እሞ ኦድ ሺሽስ፤ ኤንታዉ ናጋራ አቶተስ ያርሽድ ኤንታ ጌሽስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Leeweti bantana geeshshidosona; banta ma7uwa meeccidosona. Aaroni enta Godaas dumma imo oothidi shiishis; entaw nagara atotethas yarshidi enta geeshshis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሌዋውያኑ ራሳቸውን አነጹ፤ ልብሶቻቸውንም ዐጠቡ፤ ከዚያም አሮን እንደሚወዘወዝ መሥዋዕት በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት አቀረባቸው፤ እንዲነጹም ማስተስረያ አደረገላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሌዋውያንም ራሳቸውን አነጹ፤ ልብሳቸውንም አጠቡ፤ አሮንም ለእግዚአብሔር ልዩ ስጦታ አድርጎ ለእግዚአብሔር ለያቸው የመንጻቱንም ሥርዓት ፈጸመላቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሌዋውያን ከዓ ካብ ሓጢኣት ነፅሁ፤ ክዳውንቶምውን ሓፀቡ። ኣሮን ከዓ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር እናወዝወዝካ ኸም ዝቐርብ መስዋእቲ ገይሩ ወፈዮም። ኣሮንውን ምእንቲ ኽነፅሁ ኣስተስረየሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ሌዋውያን ከአ ነጽሁ፡ ክዳንውቶምውን ሓጸቡ፡ ኣሮን ከአ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንዚውዝውዝ መስዋእቲ ወዝወዞም፡ ኣሮን ድማ ንምንጻሆም ኣተዐረቖም።