Numbers 8:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሙሴን ኣሮንን ብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤልን ከኣ ልክዕ ከምቲ የሆዋ ንሙሴ ብዛዕባ ሌዋውያን ዝኣዘዞ ንሌዋውያን ገበሩ፣ ደቂ እስራኤል ድማ ምሳታቶም ገበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሙሴና አሮን የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ እንዲሁ በሌዋውያን ላይ አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴን ስለ ሌዋውያን እንዳዘዘው እንዲሁ የእስራኤል ልጆች አደረጉላቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሙሴና አሮን የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ እንዲሁ በሌዋውያን ላይ አደረጉ፤ እግዚአብሔር ሙሴን ስለ ሌዋውያን እንዳዘዘው እንዲሁ የእስራኤል ልጆች አደረጉላቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሙሴና አሮን የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ እንዲሁ በሌዋውያን ላይ አደረጉ፤ ጌታ ሙሴን ስለ ሌዋውያን እንዳዘዘው እንዲሁ የእስራኤል ልጆች አደረጉላቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ ሌዋቱዋ ዱማያናዉ አዛዜዳዋዳን ሙሴ፥ አሮንነ እስራኤልያ አሳ ማባራይ ኡባይ ኦድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa Leewatuwaa dummayanaw azazeeddawaadan Muse, Aarooninne Israa'eeliyaa asaa maabaray ubbay ootseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY Muse azazida mala Musey, Aarooneynne Isra7eele asay ubbay Leweta dummasi shaakkida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ ሙሴይ፥ ኣሮኔይኔ ኢስራኤሌ ኣሳይ ኡባይ ሌዌታ ዱማሲ ሻኪዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ፥ ሙሰይ፥ አሮንነ እስራኤለ አሳ ኡባይ ሌወታ ዱማይዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Muse kiitidaysada, Musey, Aaroninne Isra7eele asa ubbay Leeweta dummayidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሙሴና አሮን እንዲሁም የእስራኤል ማኅበረ ሰብ ሁሉ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን ባዘዘው መሠረት በሌዋውያኑ አደረጉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ እግዚአብሔር ሙሴን ባዘዘው መሠረት፥ ሙሴና አሮን እንዲሁም የእስራኤል ሕዝብ ሁሉ ሌዋውያንን ቀደሱ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሙሴን ኣሮንን ኵሉ ማሕበር ደቂ እስራኤልን ድማ ንሌዋውያን ከምኡ ገበሩሎም፤ ከምቲ ዅሉ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝኣዘዞ፥ ከምኡ ደቂ እስራኤል ገበሩሎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሙሴን ኣሮንን ብዘሎ ኣኼባ ደቂ እስራኤልን ድማ ንሌዋውያን እዚ ገበሩሎም፡ ደቂ እስራኤል ከምቲ እግዚኣብሄር ብዛዕባ ሌዋውያን ንሙሴ ዝአዘዞ ኹሉ ኸምኡ ገበረሎም። |