Numbers 8:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵሎም በዅሪ ደቂ እስራኤል፡ ሰብን እንስሳን ናተይ እዮም። በታ ኣብ ምድሪ ግብጺ ዝነበሩ በዅሪ ዅሎም ዝወቕዕኩላ መዓልቲ ንዓይ ቀደስክዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በግብፅ ምድር ያለውን በኵር ሁሉ በገደልሁበት ቀን የእስራኤልን ልጆች በኵራት ሁሉ፥ ሰው ወይም እንስሳ፥ ለእኔ ቀድሼአቸዋለሁና የእኔ ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በግብፅ ምድር ያለውን በኵር ሁሉ በገደልሁበት ቀን የእስራኤልን ልጆች በኵራት ሁሉ፥ ሰው ወይም እንስሳ፥ ለእኔ ቀድሼአቸዋለሁና የእኔ ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በግብጽ ምድር ያለውን በኩር ሁሉ በገደልሁበት ቀን የእስራኤልን ልጆች በኵራት ሁሉ፥ ሰው ወይም እንስሳ፥ ለእኔ ቀድሼአቸዋለሁና የእኔ ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳ ግዱዋን ባይራ የለቴዳዌ አሳ ግድና፥ መህያ ግድናካ ኡባይ ታዋ። ታን ግብጼ ጋድያን ባይራ ኡባ ዎዳ ጋላሳን፥ ኡንቱንታ ታዉ ዱማያድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa asaa gidduwaan bayira yeletteeddawe asaa gidina, mehiyaa gidinakka ubbay tawaa. Taani Gibs'e gadiyaan bayira ubbaa wod'eedda gallassan, unttuntta taw dummayaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe biittan bayra yelettida asaappe mehe gakkanaas dizayta tani wodhida wode Isra7eele asaa issaa issaa keeththan adde gididi bayra yelettida asaappe mehe gakkanaas dizayta ubbaa taas dummasa shaakkadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊብጼ ቢታን ባይራ ዬሌቲዳ ኣሳፔ ሜሄ ጋካናስ ዲዛይታ ታኒ ዎዳ ዎዴ ኢስራኤሌ ኣሳ ኢሳ ኢሳ ኬን ኣዴ ጊዲዲ ባይራ ዬሌቲዳ ኣሳፔ ሜሄ ጋካናስ ዲዛይታ ኡባ ታስ ዱማሳ ሻካዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳ ግዶን ባይራ የለትዳ አሰ ግድን መሄ ግድን ኡባይ ታባ። ታኒ ግብፀ ቢታን ባይራ ኡባ ዎዳ ዎደ ኤንታ ታዉ ዱማያስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa giddon bayra yeletida ase gidin mehe gidin ubbay tabaa. Taani Gibxe biittan bayra ubbaa wodhida wode enta taw dummayas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከሰውም ሆነ ከእንስሳ በእስራኤል የተወለደ ማንኛውም በኵር ተባዕት የእኔ ነው፤ በግብፅ የነበረውን በኵር ሁሉ በመታሁ ጊዜ የእኔ እንዲሆኑ ለይቻቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በግብጽ ምድር በኲር ሆኖ የተወለደውን በገደልኩ ጊዜ ከእያንዳንዱ እስራኤላዊ ቤተሰብ በኲር ሆኖ የተወለደውንና የእንስሶችንም በኲር ሁሉ ለእኔ የተለየ እንዲሆን ቀድሼው ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ደቂ እስራኤል ሰብ ኮነ እንስሳ፥ ኵሉ በዅሪ ናተይ ስለ ዝኾነ፥ በታ ኣብ ግብፂ ንዅሉ በዅሪ ዝቐተልኩላ መዓልቲ ንኣይ ቀደስክዎም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሰብ ኮነ እንስሳ ኾነ ኩሉ በኹሪ ኣብ ደቂ እስራኤል ናተይ እዩ እሞ፡ በታ ኣብ ምድሪ ግብጺ ንኹሉ በኹሪ ዝወቓዕኩላ መዓልቲ ንኣይ ቀደስክዎም። |