Numbers 8:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ማእከል ደቂ እስራኤል ምሉእ ብምሉእ ተዋሂቦምኒ እዮም። ኣብ ክንዲ እቶም ማህጸን ነፍሲ ወከፍ ኣደ ዝኸፍቱ፡ ኣብ ክንዲ በዅሪ ኵሎም ደቂ እስራኤል፡ ንርእሰይ ወሲደዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነርሱም ከእስራኤል ልጆች መካከል ፈጽሞ ለእኔ ተሰጥተዋልና በእስራኤል ልጆች በኵራት ሁሉ፥ መጀመሪያ በሚወለድ ሁሉ ፋንታ ለእኔ ወስጄአቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነርሱም ከእስራኤል ልጆች መካከል ፈጽሞ ለእኔ ተሰጥተዋልና፤ በእስራኤል ልጆች በኵራት ሁሉ፥ ማኅፀን በሚከፍት ሁሉ ፋንታ ለእኔ ወስጄአቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነርሱም ከእስራኤል ልጆች መካከል ፈጽሞ ለእኔ ተሰጥተዋልና፤ በእስራኤል ልጆች በኵራት ሁሉ፥ ማኅፀን በሚከፍተው ሁሉ ፋንታ ለእኔ ወስጄአቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እስራኤልያ አሳ ግዱዋፐ ኡንቱንቱ ታዉ ኡባና እመቴድኖ፤ እስራኤልያ ማጫ አሳፐ የለቴዳ ባይራ አቱማዋንቱ ኡባ ድራዉ ታን ሌዋቱዋ ታዉ አካድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Israa'eeliyaa asaa gidduwaappe unttunttu taw ubbaanna imetteeddino; Israa'eeliyaa mac'c'a asaappe yeletteedda bayira attumawanttu ubbaa diraw taani Leewatuwaa taw akkaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani istta koyro bayra yelettiza Isra7eele asaa attuma nayta ubbaa gishshas taas dooradis; Isra7eele asaa giddofe istti taas mulera buzo gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስታ ኮይሮ ባይራ ዬሌቲዛ ኢስራኤሌ ኣሳ ኣቱማ ናይታ ኡባ ጊሻስ ታስ ዶራዲስ፤ ኢስራኤሌ ኣሳ ጊዶፌ ኢስቲ ታስ ሙሌራ ቡዞ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ አሳ ግዶፈ ኩመ ኤንቲ ታዉ እመትዶሶና፤ እስራኤለን ባይራ የለትዳ አደ ናይታ በሳን ሌወታ ታዉ ኤካስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele asaa giddofe kumethi enti taw imetidosona; Isra7eelen bayra yeletida adde nayta bessan Leeweta taw ekas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም ሙሉ በሙሉ የእኔ እንዲሆኑ የተሰጡኝ እስራኤላውያን ናቸው፤ ከማንኛዪቱም እስራኤላዊት በተወለደ በኵር ወንድ ልጅ ምትክ የራሴ እንዲሆኑ ወስጃቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ እነርሱን በኲር ሆነው ለሚወለዱት ለእስራኤላውያን ወንዶች ልጆች ሁሉ ምትክ አድርጌ ስለ መረጥኳቸው የእኔ ብቻ ይሆናሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ንኣይ ተፈልዮም ዝተውሃቡ እስራኤላውያን ንሳቶም እዮም። ክንዲ ዅሉ ማህፀን ዝኸፍት፥ በዅሪ ደቂ እስራኤል፥ ንኣይ ፈልየዮም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ማእከል ደቂ እስራኤል ብመላኦም ንኣይ ተውሂቦም እዮም እሞ፡ ኣብ ክንዲ ማሕጸን ዚኸፍት ኩሉ፡ በኹሪ ኹሎም ደቂ እስራኤል፡ ንኣይ ወሲደዮም እየ። |