Numbers 8:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሌዋውያን ድማ ኣእዳዎም ኣብ ርእሲ እቶም ብዕራይ የንብሩ፣ ንስኻትኩም ድማ ንሌዋውያን ንምትዕራቕ፡ ነቲ ሓደ መስዋእቲ ሓጢኣት፡ እቲ ኻልኣይ ከኣ ከም ዚሓርር መስዋእቲ ንየሆዋ ኣዳልዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሌዋ​ው​ያ​ኑም በወ​ይ​ፈ​ኖቹ ራሶች ላይ እጆ​ቻ​ቸ​ውን ይጫኑ፤ ለሌ​ዋ​ው​ያ​ንም ስለ ማስ​ተ​ስ​ረያ አን​ዱን ለኀ​ጢ​አት መሥ​ዋ​ዕት፥ ሁለ​ተ​ኛ​ው​ንም ለሚ​ቃ​ጠል መሥ​ዋ​ዕት ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አቅ​ርብ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሌዋውያኑም በወይፈኖቹ ራሶች ላይ እጆቻቸውን ይጫኑ፤ ለሌዋውያንም ስለ ማስተስረያ አንዱን ለኃጢአት መሥዋዕት፥ ሁለተኛውንም ለሚቃጠል መሥዋዕት ለእግዚአብሔር አቅርብ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሌዋውያኑም በወይፈኖቹ ራሶች ላይ እጆቻቸውን ይጫኑ፤ ለሌዋውያንም ማስተስረያ እንዲሆኑ አንዱን ለኃጢአት መሥዋዕት፥ ሁለተኛውንም ለሚቃጠል መሥዋዕት ለጌታ አቅርብ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሌዋቱ ባረንቱ ኩሽያ ኮሩማቱ ሁጲያን ዎኖ፤ እቱዋ ናጋራ ያርሹዋ ኦደ፥ እቱዋ ቃይ ሌዋቱ አቶ ጌተታና ማላ፥ ጹግያ ያርሹዋ ኦደ መና ጎዳዉ ያርሻ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Leewatuu barenttu kushiyaa korumatuu huup'iyaan wotsino; ittuwaa nagaraa yarshshuwaa ootsaade, ittuwaa k'ay Leewatuu atto geetettana mala, s'uuggiyaa yarshshuwaa ootsaade Med'inaa Godaw yarshsha.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessafe guye Leweti ba kusheta he nam7u mirgota hu7e bolla woththetto; issaa nagara wurso yarshos, issaa xuugettiza yarshos ooththada istta maarisanaas GODAA sinththan yarsha.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳፌ ጉዬ ሌዌቲ ባ ኩሼታ ሄ ናምኡ ሚርጎታ ሁኤ ቦላ ዎቶ፤ ኢሳ ናጋራ ዉርሶ ያርሾስ፥ ኢሳ ጹጌቲዛ ያርሾስ ኦዳ ኢስታ ማሪሳናስ ጎዳ ሲንን ያርሻ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሌወት ባንታ ኩሽያ ናምኡ ዎፋኖታ ሁጰን ዎ። ሌወታ ናጋራ አቶተስ እሱዋ ናጋራ ያርሾ፥ ቃስ ሀንኩዋ ፁሳ ያርሾ ኦዳ ጎዳስ ያርሻ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Leeweti banta kushiya nam7u wofaanota huuphen wotho. Leeweta nagara atotethas issuwa nagara yarsho, qassi hankuwa xuussa yarsho oothada Godaas yarsha.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ሌዋውያኑ እጃቸውን በወይፈኖቹ ራስ ላይ ከጫኑ በኋላ ለሌዋውያኑ ማስተስረያ ይሆኑ ዘንድ የኀጢአት መሥዋዕት፣ ሌላውን የሚቃጠል መሥዋዕት አድርገህ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) አቅርባቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚህ በኋላ ሌዋውያን እጆቻቸውን በሁለቱ ኰርማዎች ላይ ይጭናሉ፤ አንዱ ስለ ኃጢአት ስርየት የሚቀርብ መሥዋዕት፥ ሌላው የሚቃጠል መሥዋዕት ይሆናል፤ ለሌዋውያን ለማስተስረይ የሚፈጸመው ሥነ ሥርዓት በዚህ ዐይነት ይከናወናል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሌዋውያን ድማ ኣብ ልዕሊ ርእሲ እቶም ዝራብዓት ኣእዳዎም የንብሩ፤ ንሌዋውያን ምእንቲ መስተስረዪ ኸዓ፥ እቲ ሓደ ንሓጢኣት መስዋእቲ፥ እቲ ኻልኣይ ከዓ ንዝቃፀል መስዋእቲ ጌርካ፥ ንእግዚኣብሄር ኣቕርብ።
Amharic Tigrinya 2011 ሌዋውያን ድማ ኣእዳዎም ኣብ ልዕሊ ርእሲ እቶም ዝራብዐት የንብሩ፡ ንሌዋውያን ምእንቲ ኸተተዐርቖም ከአ፡ እቲ ሓደ ንመስዋእቲ ሓጢኣት እቲ ኻልኣይ ከአ ንዚሐርር መስዋእቲ ጌርካ፡ ንእግዚኣብሄር ሰውኣዮም።