Numbers 8:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሮን ድማ ንኣገልግሎት የሆዋ ምእንቲ ኺፍጽሙ፡ ንሌዋውያን ንደቂ እስራኤል መስዋእቲ ዀይኖም ኣብ ቅድሚ የሆዋ ኬቕርቦም ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሮንም ሌዋውያን እግዚአብሔርን ያገለግሉ ዘንድ ከእስራኤል ልጆች መካከል ስጦታ አድርጎ፥ ሌዋውያንን በእግዚአብሔር ፊት ይለያቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሮንም ሌዋውያን እግዚአብሔርን ያገለግሉ ዘንድ ከእስራኤል ልጆች መካከል ስጦታ አድርጎ፥ ሌዋውያንን በእግዚአብሔር ፊት ያቅርብ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሮንም ሌዋውያን ጌታን እንዲያገለግሉ ከእስራኤል ልጆች መካከል ለመወዝወዝ ቁርባን ሌዋውያንን በጌታ ፊት ያቅርብ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሌዋቱ መና ጎዳ ኦሱዋ ኦናዉ ጊጋና ማላ፥ አሮን እስራኤልያ አሳፐ ሌዋቱዋ ቃያ ያርሹዋ ኦደ፥ መና ጎዳ ስን ሺሾ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Leewatuu Med'inaa Godaa oosuwaa ootsanaw giigana mala, Aarooni Israa'eeliyaa asaappe Leewatuwaa k'aatsiyaa yarshshuwaa ootsiide, Med'inaa Godaa sintsa shiishsho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Aarooney Leweta GODAA ooso ooththanaas giigettidayta gidana mala Isra7eele asaa garsafe yaanne haa qaaseththi shiishshiza yarsho ooththidi istta GODAA sinth shiishsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሮኔይ ሌዌታ ጎዳ ኦሶ ኦናስ ጊጌቲዳይታ ጊዳና ማላ ኢስራኤሌ ኣሳ ጋርሳፌ ያኔ ሃ ቃሴ ሺሺዛ ያርሾ ኦዲ ኢስታ ጎዳ ሲን ሺሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሌወት እስራኤለ አሳ ግዶፈ ታዉ ዱማትድ ኦና መላ ዩሾ ያርሾ ኦድ አሮን ታ ስን ሺሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Leeweti Isra7eele asaa giddofe taw dummatidi oothana mela yuusho yarsho oothidi Aaroni ta sinthe shiisho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም አሮን ሌዋውያኑን የእግዚአብሔርን (ያህዌ) አገልግሎት ለማከናወን ዝግጁ እንዲሆኑ ከእስራኤላውያን መካከል እንደሚወዘወዝ መሥዋዕት በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት ያቅርባቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሌዋውያን ከእስራኤል ሕዝብ መካከል ለእኔ ለእግዚአብሔር እንደ ልዩ ስጦታ ሆነው በመቅረብ ያገለግሉኝ ዘንድ አሮን ይቀድሳቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሮን ድማ ንሌዋውያን፥ ንስራሕ ንኣገልግሎት እግዚኣብሄር ድልዋት ምእንቲ ክኾኑ፥ ደቂ እስራኤል ዝውፍይዎ ኣብ ቅድመይ እናወዝወዝካ ኸም ዝቐርብ መስዋእቲ ገይሩ ናብ እግዚኣብሄር የቕርቦም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሮን ድማ ንሌዋውያን፡ ነገልግሎት ዕዮ እግዚኣብሄር ኪኾኑ፡ ዚውዝውዝ መስዋእቲ ደቂ እስራኤል ገይሩ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ይወዝውዞም። |