Numbers 7:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ ቄሃት ግና ዋላ ሓንቲ ኣይሃቦምን፣ ከመይሲ፡ ኣገልግሎት መቕደስ ናቶም ኣብ መንኵቦም ተሰኪሞም ኪኸዱ ነበሮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለቀዓት ልጆች ግን መቅደሱን ማገልገል የእነርሱ ነውና፥ በትከሻቸውም ይሸከሙት ነበርና ምንም አልሰጣቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለቀዓት ልጆች ግን መቅደሱን ማገልገል የእነርሱ ነውና፥ በትከሻቸውም ይሸከሙት ነበርና ምንም አልሰጣቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለቀዓት ልጆች ግን በትከሻቸው በመሸከም ቅዱስ የሆኑትን ነገረሮች ማገልገል የእነርሱ ነበርና፥ ለእነርሱ ምንም አልሰጣቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሙሴ ቃሃታ ያራቶ ሄዋፐ አያነ እምቤና፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ አዎተን ደእያ ጌሻ ሚሻቱ ባረንቱ ሀሽያን ቶካናዉ ኮሽያዋንታ ግድያ ድራሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Muse K'ahaata yaratoo hewaappe ayaanne immibeenna; ayaw gooppe, unttunttu aawotetsaan de'iyaa geeshsha miishshatuu barenttu hashiyaan tookkanaw koshshiyaawantta gidiyaa diraassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Isttas diza alaafeteththi geeshsha miishshata ba hashen tookkiza gishshas Musey Qa7aate zarkketas para-gaareta gidiin woykko booratakka immibeenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታስ ዲዛ ኣላፌቴ ጌሻ ሚሻታ ባ ሃሼን ቶኪዛ ጊሻስ ሙሴይ ቃኣቴ ዛርኬታስ ፓራ-ጋሬታ ጊዲን ዎይኮ ቦራታካ ኢሚቤና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ቃሃታ ኮቻ ኦሶይ ዱንካንያ ጌሻ ሚሸታ ሀሸን ቶሆ ግድያ ግሾ ሙሰይ ኤንታዉ ፓራ ጋረነ ቦሩ እምቤና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Qahaata kochaa oosoy Dunkaaniya geeshsha miisheta hashen toho gidiya gisho Musey entaw para gaarenne booru immibeenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በኀላፊነት የተሰጧቸውን ንዋያተ ቅድሳት በትከሻቸው መሸከም ስለነበረባቸው፣ ሙሴ ለቀዓታውያን ምንም አልሰጣቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእነርሱ ኀላፊነት የሚጠበቁት ንዋያተ ቅድሳት በትከሻቸው የሚሸከሙአቸው ስለ ሆኑ ሙሴ ለቀዓታውያን ሠረገሎችንም ሆነ በሬዎችን አልሰጣቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ ቃዓት ግና፥ ኣገልግሎት መቕደስ ናታቶም እዩሞ፥ ኣብ ማእገሮም ይፆርዎ ነበሩሞ፥ ሙሴ ሓደ እኳ ኣይሃቦምን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንድቂ ቃሃት ግና፡ እቲ ኣግልግሎቶም ኣብ መቕደስ ኣብ መንኩቦም ብምጽዋር ነበረ እሞ፡ ገለ ኣይሀቦምን። |