Numbers 7:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንደቂ ቄሃት ግና ዋላ ሓንቲ ኣይሃቦምን፣ ከመይሲ፡ ኣገልግሎት መቕደስ ናቶም ኣብ መንኵቦም ተሰኪሞም ኪኸዱ ነበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለቀ​ዓት ልጆች ግን መቅ​ደ​ሱን ማገ​ል​ገል የእ​ነ​ርሱ ነውና፥ በት​ከ​ሻ​ቸ​ውም ይሸ​ከ​ሙት ነበ​ርና ምንም አል​ሰ​ጣ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለቀዓት ልጆች ግን መቅደሱን ማገልገል የእነርሱ ነውና፥ በትከሻቸውም ይሸከሙት ነበርና ምንም አልሰጣቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለቀዓት ልጆች ግን በትከሻቸው በመሸከም ቅዱስ የሆኑትን ነገረሮች ማገልገል የእነርሱ ነበርና፥ ለእነርሱ ምንም አልሰጣቸውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ሙሴ ቃሃታ ያራቶ ሄዋፐ አያነ እምቤና፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ አዎተን ደእያ ጌሻ ሚሻቱ ባረንቱ ሀሽያን ቶካናዉ ኮሽያዋንታ ግድያ ድራሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin Muse K'ahaata yaratoo hewaappe ayaanne immibeenna; ayaw gooppe, unttunttu aawotetsaan de'iyaa geeshsha miishshatuu barenttu hashiyaan tookkanaw koshshiyaawantta gidiyaa diraassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isttas diza alaafeteththi geeshsha miishshata ba hashen tookkiza gishshas Musey Qa7aate zarkketas para-gaareta gidiin woykko booratakka immibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታስ ዲዛ ኣላፌቴ ጌሻ ሚሻታ ባ ሃሼን ቶኪዛ ጊሻስ ሙሴይ ቃኣቴ ዛርኬታስ ፓራ-ጋሬታ ጊዲን ዎይኮ ቦራታካ ኢሚቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ቃሃታ ኮቻ ኦሶይ ዱንካንያ ጌሻ ሚሸታ ሀሸን ቶሆ ግድያ ግሾ ሙሰይ ኤንታዉ ፓራ ጋረነ ቦሩ እምቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin Qahaata kochaa oosoy Dunkaaniya geeshsha miisheta hashen toho gidiya gisho Musey entaw para gaarenne booru immibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በኀላፊነት የተሰጧቸውን ንዋያተ ቅድሳት በትከሻቸው መሸከም ስለነበረባቸው፣ ሙሴ ለቀዓታውያን ምንም አልሰጣቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእነርሱ ኀላፊነት የሚጠበቁት ንዋያተ ቅድሳት በትከሻቸው የሚሸከሙአቸው ስለ ሆኑ ሙሴ ለቀዓታውያን ሠረገሎችንም ሆነ በሬዎችን አልሰጣቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንደቂ ቃዓት ግና፥ ኣገልግሎት መቕደስ ናታቶም እዩሞ፥ ኣብ ማእገሮም ይፆርዎ ነበሩሞ፥ ሙሴ ሓደ እኳ ኣይሃቦምን።
Amharic Tigrinya 2011 ንድቂ ቃሃት ግና፡ እቲ ኣግልግሎቶም ኣብ መቕደስ ኣብ መንኩቦም ብምጽዋር ነበረ እሞ፡ ገለ ኣይሀቦምን።