Numbers 7:86 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እተን ማንካታት ወርቂ፡ ብዕጣን ዝመልኣ ዓሰርተው ክልተ ነበራ፡ ነፍሲ ወከፈን ድማ ከከም ሲቃል መቕደስ ዓሰርተ ሲቃል ይምዘና ነበራ። ኵሉ ወርቂ እቲ ማንካ ሚእትን ዕስራን ሲቃል ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዕጣ​ንም የተ​ሞሉ ዐሥራ ሁለት የወ​ርቅ ጭል​ፋ​ዎች፥ እያ​ን​ዳ​ንዱ በመ​ቅ​ደሱ ሰቅል ሚዛን ዐሥር ዐሥር ሰቅል ነበረ፤ የጭ​ል​ፋ​ዎቹ ወርቅ ሁሉ መቶ ሃያ ሰቅል ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዕጣንም የተሞሉ አሥራ ሁለቱ የወርቅ ጭልፋዎች፥ እያንዳንዱ በመቅደሱ ሰቅል ሚዛን አሥር አሥር ሰቅል ነበረ፤ የጭልፋዎቹ ወርቅ ሁሉ መቶ ሀያ ሰቅል ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዕጣንም የተሞሉት ዐሥራ ሁለቱ የወርቅ ሙዳዮች፥ እያንዳንዳቸው በመቅደሱ ሰቅል ሚዛን ዐሥር ሰቅል ነበሩ፤ የሙዳዮቹ ወርቅ ሁሉ መቶ ሀያ ሰቅል ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታማነ ላኡ ዎርቃ ሻታቱ ኤረቴዳ ሚዛናን ዎና እቱ እቱ እት ጼታነ ታሙ ግራመ፥ ኡባና እት ክሎነ ሄዙ ጼቱ ግራመ ዴጺኖ። ኡንቱንቱን እጻናይ ኩም ኡቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Tammanne laa"u work'k'aa shaatatuu eretteedda miizaanan wotsina ittuu ittuu itti s'eetanne tammu giraame, ubbaanna itti kilonne heezzu s'eetu giraame dees'iino. Unttunttun is'aanay kumi utteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Worqqafe oosettida exaaney istta kumi uttida tammanne nam7u shaatetti GODAA Keeththa meezaanen woththiza wode issoy issoy 10 saqile gidishin ubbay issi bolla 120 saqile gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዎርቃፌ ኦሴቲዳ ኤጻኔይ ኢስታ ኩሚ ኡቲዳ ታማኔ ናምኡ ሻቴቲ ጎዳ ኬ ሜዛኔን ዎዛ ዎዴ ኢሶይ ኢሶይ 10 ሳቂሌ ጊዲሺን ኡባይ ኢሲ ቦላ 120 ሳቂሌ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እፃነይ ኩምዳ ታማነ ናምኡ ዎርቃ ሻተታ 1.4 ክሎ ግራመ ጌሻ ዱንካነን ኤረትዳ ምዛነን ሺሽዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ixaaney kumida tammanne nam7u worqa shaateta 1.4 kilo giraame geeshsha dunkaanen eretida mizaanen shiishidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዕጣን የሞላባቸው ዐሥራ ሁለቱ የወርቅ ጭልፋዎችም እያንዳንዳቸው በመቅደሱ ሰቅል ሚዛን ዐሥር ሰቅል መዘኑ፤ በአጠቃላይ የወርቅ ጭልፋዎቹ ክብደት አንድ መቶ ሃያ ሰቅል ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እተን ዕጣን ዝመልኣ ዓሰርተ ኽልተ ፅዋዕ ወርቂ ነንፅዋዕ ብሚዛን መቕደስ ሚእትን ዓሰርተን ግራም ዝምዘና ነበራ። ኵለን እተን ፅዋዓት ወርቂ ኸዓ ዕስራን ሸሞንተን ኪሎ ግራም ኮና።
Amharic Tigrinya 2011 እተን ዓሰርተው ክልተ ጽዋእ ወርቂ፡ ዕጣን ዝመልአ ነንጽዋእ ብሲቃል መቕደስ ዓሰርተ ሲቃል፡ ናይቲ ጽዋኣት ወርቂ ኹሉ ሚእትን ዕስራን ሲቃል ኮነ።