Numbers 7:25 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መስዋእቱ ድማ ሓደ ሳእኒ ብሩር፡ ክብደቱ ሚእትን ሰላሳን ሲቃል፡ ሓደ ሳእኒ ብሩር፡ ሰብዓ ሲቃል ከከም ሲቃል መቕደስ ነበረ። ክልቲኦም ከም መስዋእቲ መግቢ ምስ ዘይቲ ዝተሓወሶ ጽቡቕ ሓርጭ ዝመልኡ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስት፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ድስት፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መባውም ለእህል ቁርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉ፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነ አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነ አንድ ጐድጓዳ ሳሕን፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤልኣብ አሄዳ እሙ ኤረቴዳ ሚዛናን ዎና፥ እት ኪሎ ግራመነ ባጋ ዴጽያ ብራፐ መዳ እት ከርያነ ሆስፑን ጼቱ ግራመ ዴጽያ ብራፐ መዳ እት ኩይጻሩዋ፥ ላኡካ ካ ያርሹዋ ያርሻናዉ ሊቆ ሊ ዛይትያን ሙናቀቴዳዌ ኩሜዳዋንታ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Eli'aabi aheedda imuu eretteedda miizaanan wotsina, itti kiilo giraamenne bagga dees'iyaa biraappe med'd'eedda itti keriyaanne hosppun s'eetu giraame dees'iyaa biraappe med'd'eedda itti kuyis'aaruwaa, laa"uukka katsaa yarshshuwaa yarshshanaw liik'o d'iilii zayitiyaan munak'k'eteeddawe kumeeddawantta; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi shiishshida yarshotikka hayssafe kaallizayta, erettida meezaanen woththiin xeetanne heedzdzu tammu saqile birappe oosettida issi picca saanenne laappun tammu saqile guuqa saane, nam7ayka kaththa yarsho shiishshanaas liiqo dhiillefe zayten munuqettida munuqan kumida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ሺሺዳ ያርሾቲካ ሃይሳፌ ካሊዛይታ፥ ኤሬቲዳ ሜዛኔን ዎን ጼታኔ ሄ ታሙ ሳቂሌ ቢራፔ ኦሴቲዳ ኢሲ ፒጫ ሳኔኔ ላፑን ታሙ ሳቂሌ ጉቃ ሳኔ፥ ናምኣይካ ካ ያርሾ ሺሻናስ ሊቆ ሌፌ ዛይቴን ሙኑቄቲዳ ሙኑቃን ኩሚዳ። |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስጦታውም፣ እያንዳንዱ ለእህል ቍርባን የሚሆን በዘይት የተለወሰ ልም ዱቄት የተሞላ በቤተ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሚመዝን የብር ሳሕንና ሰባ ሰቅል የሚመዝን ከብር የተሠራ ጐድጓዳ ሳሕን፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዘጠነኛው ቀን መባውን ያቀረበው ከብንያም ነገድ የጊዳዖኒ ልጅ አቢዳን ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ፥ ንመስዋእቲ እኽሊ ዝኸውን ብዘይቲ ዝተለወሰ ልሑም ሕሩጭ ዝመልአ፥ ብሚዛን መቕደስ ሓደን ፈረቓን ኪሎ ግራም ዝሚዛኑ ሓደ ፃሕሊ ብሩር፥ ሸሞንተ ሚእቲ ግራም ዝሚዛኑ ሓደ ውንጭሕቲ ብሩር፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቁርባኑ ብሲቃል መቕደስ ሚኣትን ሰላሳን ሲቃል ዝሚዛኑ ሓደ ጻሕሊ ብሩር፡ ሰብዓ ሲቃል ዝሚዛኑ ሓደ ጭሔሎ ብሩር፡ ክልቲኡ ንመስዋእቲ ብልዒ ብዘይቲ እተቖምጥዔ ድኹም ሓርጭ ዝመልኤ፡ |