Numbers 7:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም መሳፍንቲ ነገድን ኣብ ልዕሊ እቶም እተቘጽሩን ዝነበሩ ሓለቓ ቤት ኣቦታቶም፡ መሳፍንቲ እስራኤል ይስውኡ ነበሩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዐሥራ ሁለቱ የእስራኤል አለቆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች፥ ቍርባናቸውን አቀረቡ፤ እነዚህም ከተቈጠሩት በላይ የተሾሙ የነገዶች አለቆች ነበሩ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል አለቆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች ቍርባናቸውን አቀረቡ፤ እነዚህም ከተቈጠሩት በላይ የተሾሙ የነገዶች አለቆች ነበሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከተቈጠሩት በላይ የተሾሙት የነገዶች አለቆች የነበሩት የእስራኤል አለቆች፥ የአባቶቻቸው ቤቶች አለቆች ቁርባናቸውን አቀረቡ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ እስራኤልያ አሳ ካለዳዋንቱ፥ ሄዋንቱነ ዛራቱዋ ፓይዴዳ ሶ አሳ ካፖቱ እሞታ አሄድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Israa'eeliyaa asaa kaaletseeddawanttu, hewanttunne zaratuwaa paydeedda soo asaa kaappotuu imotaa aheeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Isra7eele asaa kaaleththizayti, deraa qoodiza wode istta bolla alaafeteththi diza korapinneti wuri ba yarsho yarsho GODAAS shiishshida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ኣሳ ካሌዛይቲ፥ ዴራ ቆዲዛ ዎዴ ኢስታ ቦላ ኣላፌቴ ዲዛ ኮራፒኔቲ ዉሪ ባ ያርሾ ያርሾ ጎዳስ ሺሺዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ እስራኤለ አሳ ኮቻን ኮቻን ታይብድ ካለያ ዎደ ሀላቃ ግድዳ ኡባይ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, Isra7eele asaa kochan kochan taybidi kaalethiya wode halaqa gidida ubbay, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የእስራኤል አለቆች ሆነው ከተቈጠሩት ነገዶች ኀላፊዎች የነበሩት የየቤተ ሰቡ መሪዎች ስጦታቸውን አቀረቡ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያ በኋላ በእስራኤል ነገዶች መካከል የጐሣ አለቆች የሆኑት ማለትም በሕዝብ ቈጠራ ጊዜ ኀላፊነት የነበራቸው ሁሉ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣሕሉቕ ነገድ ዝኾኑ፥ ሹመኛታት እስራኤልን ዋናታት ማይ ቤትን፥ ኣብ ልዕሊ እቶም ቍፁራት ዝነበሩን ውህብቶ ኣቕረቡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሹማምቲ እስራኤል፡ ዋናታት ማይ ቤት ኣቦታቶም፡ ንሳቶም ሹማምቲ እቶም ነገዳት፡ ንሳቶም ኣብ ልዕሊ እቶም ቁጹራት ዝነበሩ፡ ህያብ ኣቕረቡ፡ |