Numbers 7:19 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መስዋእቱ ድማ ሓደ ሳእኒ ብሩር ኣምጽአ፣ ክብደታ ሚእትን ሰላሳን ሲቃል፣ ሓደ ሳእኒ ብሩር 70 ሲቃል ከከም ሲቃል መቕደስ። ክልቲኦም ከም መስዋእቲ መግቢ ምስ ዘይቲ ዝተሓወሶ ጽቡቕ ሓርጭ ዝመልኡ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለመ​ባ​ውም ለእ​ህል ቍር​ባን በዘ​ይት የተ​ለ​ወሰ መል​ካም ዱቄት የተ​ሞ​ሉ​ትን፥ ሚዛኑ እንደ መቅ​ደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆ​ነ​ውን አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛ​ኑም ሰባ ሰቅል የሆ​ነ​ውን አንድ የብር ድስት፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለመባውም ለእህል ቍርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉትን፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነውን አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነውን አንድ የብር ድስት፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለመባውም ለእህል ቁርባን በዘይት የተለወሰ መልካም ዱቄት የተሞሉትን፥ ሚዛኑ እንደ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሆነውን አንድ የብር ወጭት፥ ሚዛኑም ሰባ ሰቅል የሆነውን አንድ ጐድጓዳ ሳሕን አቀረበ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ናታንኤል አሄዳ እሙ ኤረቴዳ ሚዛናን ዎና፥ እት ኪሎ ግራመነ ባጋ ዴጽያ ብራፐ መዳ እት ከርያነ ሆስፑን ጼቱ ግራመ ዴጽያ ብራፐ መዳ እት ኩይጻሩዋ፥ ላኡካ ካ ያርሹዋ ያርሻናዉ ሊቆ ሊ ዛይትያን ሙናቄዳዌ ኩሜዳዋንታ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Nataani'eeli aheedda imuu eretteedda miizaanan wotsina, itti kiilo giraamenne bagga dees'iyaa biraappe med'd'eedda itti keriyaanne hosppun s'eetu giraame dees'iyaa biraappe med'd'eedda itti kuyis'aaruwaa, laa"uukka katsaa yarshshuwaa yarshshanaw liik'o d'iilii zayitiyaan munak'k'eeddawe kumeeddawantta;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi shiishshida yarshotikka hayssafe kaallizayta, erettida meezaanen woththiin xeetanne heedzdzu tammu saqile birappe oosettida issi picca saanenne laappun tammu saqile guuqa saane, nam7ayka kaththa yarsho shiishshanaas liiqo dhiillefe zayten munuqettida munuqan kumi uttides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ሺሺዳ ያርሾቲካ ሃይሳፌ ካሊዛይታ፥ ኤሬቲዳ ሜዛኔን ዎን ጼታኔ ሄ ታሙ ሳቂሌ ቢራፔ ኦሴቲዳ ኢሲ ፒጫ ሳኔኔ ላፑን ታሙ ሳቂሌ ጉቃ ሳኔ፥ ናምኣይካ ካ ያርሾ ሺሻናስ ሊቆ ሌፌ ዛይቴን ሙኑቄቲዳ ሙኑቃን ኩሚ ኡቲዴስ።
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስጦታውም፣ እያንዳንዱ ለእህል ቍርባን የሚሆን በዘይት የተለወሰ ልም ዱቄት የተሞላ በቤተ መቅደሱ ሰቅል ሚዛን መቶ ሠላሳ ሰቅል የሚመዝን የብር ሳሕንና ሰባ ሰቅል የሚመዝን ከብር የተሠራ ጐድጓዳ ሳሕን፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሦስተኛው ቀን መባውን ያቀረበው ከዛብሎን ነገድ የሔሎን ልጅ ኤሊአብ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ፥ ንመስዋእቲ እኽሊ ዝኸውን ብዘይቲ ዝተለወሰ ልሑም ሕሩጭ ዝመልአ፥ ብሚዛን መቕደስ ሓደን ፈረቓን ኪሎ ግራም ዝሚዛኑ ሓደ ፃሕሊ ብሩር፥ ሸሞንተ ሚእቲ ግራም ዝሚዛኑ ሓደ ውንጭሕቲ ብሩር፥
Amharic Tigrinya 2011 ብሲቃል መቕደስ ሚእትን ሰላሳን ሲቃል ዝሚዛኑ ሓደ ጻሕሊ ብሩር፡ ሰብዓ ሲቃል ዝሚዛኑ ሓደ ጭሔሎ ብሩር፡ ክልቲኡ ንመስዋእቲ ብልዒ ብዘይቲ እተቖምጥዔ ድኹም ሓርጭ ዝምለኤ፡