Numbers 7:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከም መስዋእቲ ምስጋና ድማ፡ ክልተ ከብቲ፡ ሓሙሽተ ድዑል፡ ሓሙሽተ ድዑል ምራኽ፡ ሓሙሽተ ዓመት ገንሸል፡ እዚ መስዋእቲ ናህሶን ወዲ ኣሚናዳብ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለደ​ኅ​ን​ነ​ትም መሥ​ዋ​ዕት ሁለት ጊደ​ሮች፥ አም​ስት አውራ በጎች፥ አም​ስት አውራ ፍየ​ሎች፥ አም​ስት የአ​ንድ ዓመት እን​ስት የበግ ጠቦ​ቶች ነበረ፤ የአ​ሚ​ና​ዳብ ልጅ የነ​አ​ሶን መባ ይህ ነበረ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለደኅንነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የአሚናዳብ ልጅ የነአሶን መባ ይህ ነበረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለአንድነትም መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አምስት አውራ በጎች፥ አምስት አውራ ፍየሎች፥ አምስት የአንድ ዓመት ተባት የበግ ጠቦቶች ነበረ፤ የአሚናዳብ ልጅ የነአሶን መባ ይህ ነበረ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እትፐተ ያርሾ ላኡ ኮሩማቱዋ፥ እቼሹ ዶርሳ ኦርገቱዋ፥ እቼሹ ጋኬዳ ዴሻ ኦርገቱዋነ እት ላይይ ኩሜዳ እቼሹ አቱማ ዶርሳቱዋ። አምናዳባ ናአይ ናአሶን አሄዳ እሙ ሀዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ittippetetsaa yarshshoo laa"u korumatuwaa, ichcheshu dorssaa orggetuwaa, ichcheshu gakkeedda deeshshaa orggetuwaanne itti laytsay kumeedda ichcheshu attuma dorssatuwaa. Aminaadaaba na'ay Na'asooni aheedda imuu hawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) issifeteththa yarshos 2 boorata, 5 dharshota, 5 deysha orgetanne layth kumida 5 dharsho laaqqata; heyti wuri Aminadaabe naa Ne7asooney shiishshida yarshota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢሲፌቴ ያርሾስ 2 ቦራታ፥ 5 ርሾታ፥ 5 ዴይሻ ኦርጌታኔ ላይ ኩሚዳ 5 ርሾ ላቃታ፤ ሄይቲ ዉሪ ኣሚናዳቤ ና ኔኣሶኔይ ሺሺዳ ያርሾታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስፈተ ያርሾስ ናምኡ ቦራታ፥ እቻሹ ማራዘታ፥ እቻሹ ኮለታነ እቻሹ ኡርገ ዶርሳታ ኤህስ። ካልያ ሀንኮ ሀላቃትካ አምናዳበ ናአይ ናአሶን እምዳይሳዳ ባንታ እሞታ ኤህዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) issifetetha yarshos nam7u boorata, ichashu marazeta, ichashu koletanne ichashu urge dorsata ehis. Kaalliya hanko halaqatika Amnadaabe na7ay Na7asooni immidaysada banta imota ehidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም ለኅብረት መሥዋዕት የሚቀርብ ሁለት በሬ፣ አምስት አውራ በግ፣ አምስት ተባዕት ፍየል እንዲሁም አንድ ዓመት የሆናቸው አምስት ተባዕት የበግ ጠቦቶች ነበሩ። እንግዲህ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን ያቀረበው ስጦታ ይህ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለአንድነት መሥዋዕት ሁለት በሬዎች፥ አንድ ዓመት ዕድሜ ያላቸው፥ አምስት ተባት ፍየሎችና አምስት ተባት በጎች ይህ የአሚናዳብ ልጅ የነአሶን መባ ነበረ። የሚከተሉት ሌሎቹም ልክ የአሚናዳብ ልጅ ነአሶን ያቀረበውን ዝርዝር አቅርበዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንመስዋእቲ ምስጋና ዝኾኑ ኽልተ ኣብዑርን ሓሙሽተ ማጓሉን ሓሙሽተ ዲበላታትን፥ ዓመት ዝገበሩ ሓሙሽተ ጡቦታት ኣባጊዕን፥ ኣቕረበ። መባእ ነኣሶን ወዲ ኣሚናዳብ እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንመስዋእቲ ምስጋናውን ክልተ ብዕራይ፡ ሓሙሽተ ድዑል፡ ሓሙሽተ ድቤላ፡ ሓሙሽተ ገንሸል ዓመት፡ ቁርባን ነኣሾን ወዲ ኣሚናዳብ እዚ እዩ።