Numbers 7:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | የሆዋ ድማ ንሙሴ በሎ፦ ነፍሲ ወከፍ መስፍን ኣብ መዓልቱ ንመቕደስ መሰውኢ መስዋእቶም የቕርቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርም ሙሴን፥ “እያንዳንዱ አለቃ በየቀኑ መሠዊያውን ለመቀደስ እያንዳንዱ አለቃ መባውን በቀን በቀኑ ያቅርብ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም ሙሴን። አለቆቹ መሠዊያውን ለመቀደስ መባቸውን እያንዳንዱ በቀን በቀኑ ያቅርቡ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም ሙሴን እንዲህ አለው፦ “አለቆቹ መሠዊያውን ለመቀደስ በእያንዳንዱ ቀን አንድ አለቃ መባውን ያቅርብ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሙሳ ካሰ፥ “እት እት ጋላስ እት ካፑ ያርሽያ ሳኣ አንጃናዉ ባረ እሙዋ ጾሳዉ እሞ” ያግ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Musa kase, «Itti itti gallassi itti kaappuu yarshshiyaa sa'aa anjjanaw bare imuwaa S'oossaw immo» yaagi wotseedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Muses, «Tammanne nam7u gallassatan tammanne nam7u halaqati pacey baynda issoy issoy issi issi gallas anjjiso ba7aales gidiza yarsho hu7en hu7en shiishshana mala yoota» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሙሴስ፥ «ታማኔ ናምኡ ጋላሳታን ታማኔ ናምኡ ሃላቃቲ ፓጬይ ባይንዳ ኢሶይ ኢሶይ ኢሲ ኢሲ ጋላስ ኣንጂሶ ባኣሌስ ጊዲዛ ያርሾ ሁኤን ሁኤን ሺሻና ማላ ዮታ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሙሰኮ፥ “እስ እስ ጋላስ እስ እስ ሀላቃይ ያርሾ በሲ ጎዳስ ዱማያናዉ ባ እሞታ እሞ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday Museko, “Issi issi gallas issi issi halaqay yarsho bessi Godaas dummayanaw ba imota immo” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም (ያህዌ) ሙሴን፣ “የመሠዊያውን መቀደስ ምክንያት በማድረግ እያንዳንዱ አለቃ ስጦታውን በቀን በቀኑ ያቅርብ” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ሙሴን እንዲህ አለው፦ “በዐሥራ ሁለት ተከታታይ ቀኖች ውስጥ በእያንዳንዱ ቀን ከዐሥራ ሁለቱ አለቆች አንዱ መሠዊያው ለሚቀደስበት ክብረ በዓል የሚሆን መባ ያቀርቡ ዘንድ ንገራቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዙይ ከዓ እግዚኣብሄር ንሙሴ “እቲ ናይ መሰውኢ መባረኺ መባኦም፥ ኣሕሉቕ በብመዓልቶም የቕርቡ” ኢሉ ኣዚዝዎ ስለ ዝነበረ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ድማ ንሙሴ፡ እቲ ናይ ምቕዳስ መሰውኢ ቑርባኖም ሓደ ሹም ንመዓልቲ፡ ሓደ ሹም ንመዓልቲ የቕርቡ፡ በሎ። |