Numbers 6:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብ ብሰንኩ ብሃንደበት እንተ ሞተ፡ ንርእሲ ምቕዳሱውን እንተ ኣርከሶ። ሽዑ ኣብ መዓልቲ ምጽራይ ርእሱ ክላጽይ ኣለዎ፤ ኣብ ሳብዐይቲ መዓልቲ ድማ ክላጽዮ ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ሰውም በአ​ጠ​ገቡ ድን​ገት ቢሞት የራሱ ብፅ​ዐት ይረ​ክ​ሳል፤ እርሱ በሚ​ነ​ጻ​በት ቀን ራሱን ይላጭ፤ በሰ​ባ​ተ​ኛው ቀን ይላ​ጨው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰውም በአጠገቡ ድንገት ቢሞት የተለየውንም ራሱን ቢያረክስ፥ እርሱ በሚነጻበት ቀን ራሱን ይላጭ፤ በሰባተኛው ቀን ይላጨው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ሰውም በአጠገቡ ድንገት ቢሞት እርሱም የተቀደሰውን ራሱን ቢያረክስ፥ እርሱ በሚነጻበት ቀን ራሱን ይላጫል፤ በሰባተኛው ቀን ይላጨዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘አሳይ አ ማታን አኬከናን ሀይቂና፥ ጾሳዉ ዱማዬዳ አ ሁጲ ቱኖፐ፥ ላፑን ጋላሳ ጋምኢደ፥ ባረ ጌይያ ሄ ላፑን ጋላስ ባረ ሁጲያ ሜደቶ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Asay Aa matan akeekenan hayk'k'ina, S'oossaw dummayeedda Aa huup'ii tunooppe, laappun gallassaa gam"iide, bare geeyiyaa he laappuntsa gallassi bare huup'iyaa meedetto.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Izi qoppontta dishin issaadey iza achchan hayqqidi kase dummati diza iza hu7e binana tunisikko izi laappunththa gallas ba hu7e binana meedetti buluso.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኢዚ ቆፖንታ ዲሺን ኢሳዴይ ኢዛ ኣቻን ሃይቂዲ ካሴ ዱማቲ ዲዛ ኢዛ ሁኤ ቢናና ቱኒሲኮ ኢዚ ላፑን ጋላስ ባ ሁኤ ቢናና ሜዴቲ ቡሉሶ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አስ እያ ማታን ቆፖና ሀይቅኮ፥ ጎዳስ ጌሽ ግድዳ ባ ሁጵያ ቱንስኮ ላፑን ጋላስ ጋምእድ ባ ሁጵያ ሜደቶ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asi iya matan qoponna hayqiko, Godaas geeshshi gidida ba huuphiya tunisiko laapun gallas gam7idi ba huuphiya meedeto.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ድንገት ሰው አጠገቡ ሞቶ ለእግዚአብሔር የተለየበትን ጠጕሩን ቢያረክስበት፣ በሚነጻበት ዕለት ማለት በሰባተኛው ቀን ጠጕሩን ይላጭ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በድንገት አንድ ሰው በአጠገቡ ቢሞት፥ የተቀደሰውን ራሱንም ቢያረክስ፥ በሰባተኛው ቀን ራሱን ይላጭ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብድንገት ኣብ ጥቓኡ ሰብ እንተ ሞተሞ፥ እቲ ብመብፅዓ ዝወፈዮ ፀጕሪ ርእሱ ድማ እንተ ረኸሰ፥ ሸውዓተ መዓልቲ ፀኒሑ ርእሱ ይላፂ፤ በታ መዓልቲ እቲኣ ኸዓ ይነፅህ።
Amharic Tigrinya 2011 ብድንገት ኣብ ጥቓኡ ሰብ እንተ ሞተ ርእሲ ናዝራዊነቱ እንተ ረኸሰ፡ በታ ዚነጽሃላ መዓልቲ ርእሱ ይላጺ፡ ብሳብዐይቲ መዓልቲ ይላጽዮ።