Numbers 6:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵለን መዓልትታት መብጽዓኡ መብጽዓ ኣብ ርእሱ መላጸ ኣይኪወርድን እዩ። ክሳብ እተን ንእግዚኣብሄር ዝፍለየለን መዓልትታት ዝፍጸማ፡ ቅዱስ ክኸውንን መዕጸዊ ርእሱ ክዓቢን ኣለዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ራሱን ለመ​ለ​የት ስእ​ለት ባደ​ረ​ገ​በት ወራት ሁሉ ራሱን አይ​ላጭ፤ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ለ​የ​በት ወራት እስ​ኪ​ፈ​ጸም ድረስ ቅዱስ ይሆ​ናል፤ የራ​ሱ​ንም ጠጕር ያሳ​ድ​ጋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ራሱን ለመለየት ስእለት ባደረገበት ወራት ሁሉ በራሱ ላይ ምላጭ አይደርስም፤ ለእግዚአብሔር የተለየበት ወራት እስኪፈጸም ድረስ የተቀደሰ ይሆናል፥ የራሱንም ጠጕር ያሳድጋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ራሱን ለመለየት ስእለት ባደረገበት ወራት ሁሉ በራሱ ላይ ምላጭ አይድረስበት፤ ለጌታ የተለየበት ወራት እስኪፈጸም ድረስ የተቀደሰ ይሆናል፥ የራሱንም ጠጉር ያሳድግ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘እ ባረና መና ጎዳዉ ዱማያናዉ ገፔዳ ዎድያን ኡባን፥ አ ሁጲ ሜደቶፖ ዎይ ቃንጸቶፖ። እ ባረ ሁጲያ ብናናካ አዱሲደ ድቾ። እ ባረና መና ጎዳዉ ዱማዬዳ ዎዲ ፖለታና ጋካናዉ፥ ጌሻ ግዳናዉ ኮሼ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹I barena Med'inaa Godaw dummayanaw geppeedda wodiyaan ubbaan, Aa huup'ii meedettoppo woy k'ans's'ettoppo. I bare huup'iyaa binnaanaakka adussiide dichcho. I barena Med'inaa Godaw dummayeedda wodii polettana gakkanaw, geeshsha gidanaw koshshee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Izi naaziraaweteththas adinettida wodey wurana gakkanaas izaade hu7e binana magallay bochchofo; izi bana GODAAS dummasida wodey polettana gakkanaas izi dummatidaade gididi ba hu7e binana dichcho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ኢዚ ናዚራዌቴስ ኣዲኔቲዳ ዎዴይ ዉራና ጋካናስ ኢዛዴ ሁኤ ቢናና ማጋላይ ቦቾፎ፤ ኢዚ ባና ጎዳስ ዱማሲዳ ዎዴይ ፖሌታና ጋካናስ ኢዚ ዱማቲዳዴ ጊዲዲ ባ ሁኤ ቢናና ዲቾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “እ ባና ጎዳስ ዱማይዳ ዎደ ኡባን፥ ባ ሁጵያ ሜደቶፎ ዎይኮ ቃንፀቶፎ። እ ባ ሁጰ ብናና አዱስድ ድቾ። እ ባና ጎዳስ ዱማይዳ ዎደይ ፖለታና ጋካናዉ ጌሽ ግዳናዉ ኮሼስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “I bana Godaas dummayida wode ubban, ba huuphiya meedetofo woyko qanxetofo. I ba huuphe binaana adussidi dicho. I bana Godaas dummayida wodey poletana gakanaw geeshshi gidanaw koshshees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ስእለት ተስሎ ራሱን በለየበት ጊዜ ሁሉ ምላጭ ራሱን አይንካው፤ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተለየበት ጊዜ እስኪያበቃ ድረስ የተቀደሰ ይሁን፤ የራስ ጠጕሩንም ያሳድግ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ስእለት ተስሎ በናዝራዊነት እስካለ ድረስ ራሱን ምላጭ አይንካው፤ የናዝራዊነት ጊዜው እስኪፈጸም ድረስ ለእግዚአብሔር የተለየ (የተቀደሰ) ይሆናል፤ የራሱንም ጠጒር ያሳድጋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በተን ናዝራዊ ኾይኑ ብመብፅዓ ዝተፈለየለን መዓልቲታት ኣይላፀ፤ ፀጕሪ ርእሱውን ኣይቈረፅ። እተን ንእግዚኣብሄር ዝተወፈየለን መዓልቲታት ክሳዕ ዝመልኣ ቅዱስ ይኹን፤ ፀጕሪ ርእሱ ኸዓ የንውሕ።
Amharic Tigrinya 2011 ብኹለን መዓልትታት መብጽዓ ናዝራዊነቱ መላጸ ናብ ርእሱ ኣይሕለፍ፡ እተን ንእግዚኣብሄር እተፍለየን መዓልትታት ክሳዕ ዝመልኣ፡ ቅዱስ ይኹን፡ ጸጉሪ ርእሱ ኸኣ የንውሕ።