Numbers 6:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵለን መዓልትታት መብጽዓኡ መብጽዓ ኣብ ርእሱ መላጸ ኣይኪወርድን እዩ። ክሳብ እተን ንእግዚኣብሄር ዝፍለየለን መዓልትታት ዝፍጸማ፡ ቅዱስ ክኸውንን መዕጸዊ ርእሱ ክዓቢን ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ራሱን ለመለየት ስእለት ባደረገበት ወራት ሁሉ ራሱን አይላጭ፤ ለእግዚአብሔር የተለየበት ወራት እስኪፈጸም ድረስ ቅዱስ ይሆናል፤ የራሱንም ጠጕር ያሳድጋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ራሱን ለመለየት ስእለት ባደረገበት ወራት ሁሉ በራሱ ላይ ምላጭ አይደርስም፤ ለእግዚአብሔር የተለየበት ወራት እስኪፈጸም ድረስ የተቀደሰ ይሆናል፥ የራሱንም ጠጕር ያሳድጋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ራሱን ለመለየት ስእለት ባደረገበት ወራት ሁሉ በራሱ ላይ ምላጭ አይድረስበት፤ ለጌታ የተለየበት ወራት እስኪፈጸም ድረስ የተቀደሰ ይሆናል፥ የራሱንም ጠጉር ያሳድግ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘እ ባረና መና ጎዳዉ ዱማያናዉ ገፔዳ ዎድያን ኡባን፥ አ ሁጲ ሜደቶፖ ዎይ ቃንጸቶፖ። እ ባረ ሁጲያ ብናናካ አዱሲደ ድቾ። እ ባረና መና ጎዳዉ ዱማዬዳ ዎዲ ፖለታና ጋካናዉ፥ ጌሻ ግዳናዉ ኮሼ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹I barena Med'inaa Godaw dummayanaw geppeedda wodiyaan ubbaan, Aa huup'ii meedettoppo woy k'ans's'ettoppo. I bare huup'iyaa binnaanaakka adussiide dichcho. I barena Med'inaa Godaw dummayeedda wodii polettana gakkanaw, geeshsha gidanaw koshshee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Izi naaziraaweteththas adinettida wodey wurana gakkanaas izaade hu7e binana magallay bochchofo; izi bana GODAAS dummasida wodey polettana gakkanaas izi dummatidaade gididi ba hu7e binana dichcho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኢዚ ናዚራዌቴስ ኣዲኔቲዳ ዎዴይ ዉራና ጋካናስ ኢዛዴ ሁኤ ቢናና ማጋላይ ቦቾፎ፤ ኢዚ ባና ጎዳስ ዱማሲዳ ዎዴይ ፖሌታና ጋካናስ ኢዚ ዱማቲዳዴ ጊዲዲ ባ ሁኤ ቢናና ዲቾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እ ባና ጎዳስ ዱማይዳ ዎደ ኡባን፥ ባ ሁጵያ ሜደቶፎ ዎይኮ ቃንፀቶፎ። እ ባ ሁጰ ብናና አዱስድ ድቾ። እ ባና ጎዳስ ዱማይዳ ዎደይ ፖለታና ጋካናዉ ጌሽ ግዳናዉ ኮሼስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “I bana Godaas dummayida wode ubban, ba huuphiya meedetofo woyko qanxetofo. I ba huuphe binaana adussidi dicho. I bana Godaas dummayida wodey poletana gakanaw geeshshi gidanaw koshshees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ስእለት ተስሎ ራሱን በለየበት ጊዜ ሁሉ ምላጭ ራሱን አይንካው፤ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) የተለየበት ጊዜ እስኪያበቃ ድረስ የተቀደሰ ይሁን፤ የራስ ጠጕሩንም ያሳድግ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ስእለት ተስሎ በናዝራዊነት እስካለ ድረስ ራሱን ምላጭ አይንካው፤ የናዝራዊነት ጊዜው እስኪፈጸም ድረስ ለእግዚአብሔር የተለየ (የተቀደሰ) ይሆናል፤ የራሱንም ጠጒር ያሳድጋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በተን ናዝራዊ ኾይኑ ብመብፅዓ ዝተፈለየለን መዓልቲታት ኣይላፀ፤ ፀጕሪ ርእሱውን ኣይቈረፅ። እተን ንእግዚኣብሄር ዝተወፈየለን መዓልቲታት ክሳዕ ዝመልኣ ቅዱስ ይኹን፤ ፀጕሪ ርእሱ ኸዓ የንውሕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብኹለን መዓልትታት መብጽዓ ናዝራዊነቱ መላጸ ናብ ርእሱ ኣይሕለፍ፡ እተን ንእግዚኣብሄር እተፍለየን መዓልትታት ክሳዕ ዝመልኣ፡ ቅዱስ ይኹን፡ ጸጉሪ ርእሱ ኸኣ የንውሕ። |