Numbers 6:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ወይንን ስቱር መስተን ክቑጠብ፡ ወይኒ ወይኒ ወይ ናይ መስተ መስተ ቪነጋር ክሰቲ፡ ወይኒ መስተ ክሰቲ፡ ርጥብ ዝበለ ወይኒ ወይ ዝነቐጸ ወይኒ ድማ ኣይበልዕን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከወ​ይን ጠጅና ከሚ​ያ​ሰ​ክር መጠጥ ራሱን የተ​ለየ ያድ​ርግ፤ ከወ​ይን ወይም ከሌላ ከሚ​ያ​ሰ​ክር ነገር የሚ​ገ​ኘ​ውን ሆም​ጣጤ አይ​ጠጣ፤ የወ​ይ​ንም ጭማቂ አይ​ጠጣ፤ የወ​ይ​ንም እሸት ወይም ዘቢብ አይ​ብላ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከወይን ጠጅና ከሚያሰክር መጠጥ ራሱን የተለየ ያድርግ፤ ከወይን ወይም ከሌላ ነገር የሚገኘውን ሆምጣጤ አይጠጣ፥ የወይንም ጭማቂ አይጠጣ፤ የወይን እሸት ወይም ዘቢብ አይብላ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከወይን ጠጅና ከሚያሰክር መጠጥ ራሱን ይለይ፤ ከወይን ወይም ከሚያሰክር መጠጥ የሚሠራን ሆምጣጤ አይጠጣ፥ ማንኛውንም ዓይነት የወይን ዘለላ ጭማቂ አይጠጣ፤ የወይን ዘለላ ወይም ዘቢብ አይብላ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎይንያ ኤሳነ ሀራ ማይያ ኡሻ ኡሾፖ፤ ዎይንያ አይፍያፐ አገትያ ጫላባነ ማይያባ ኡሾፖ፤ ዎይንያ ቴራ ጉምኤዳዋ ኡሾፖ። ዎይ ዎይንያ ቴራ ሹጉዋ ግድና፥ መላ ግድናካ ሞፖ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) woyniyaa eessaanne hara matsoyiyaa ushshaa ushoppo; woyniyaa ayifiyaappe agettiya c'aalabaanne matsoyiyaabaa ushoppo; woyniyaa teeraa gum"eeddawaa ushoppo. Woy woyniyaa teeraa shuguwaa gidina, mela gidinakka mooppo;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) hessaadey woyne ushshu woykko hara maththosiza ushshu uyoppo; woyneppe woykko harappe oosettida caala woykko maththosiza ushshu izi uyoppo; woyne miththa ayfeppe tiya gidiin woykko mela gidiin mooppo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳዴይ ዎይኔ ኡሹ ዎይኮ ሃራ ማሲዛ ኡሹ ኡዮፖ፤ ዎይኔፔ ዎይኮ ሃራፔ ኦሴቲዳ ጫላ ዎይኮ ማሲዛ ኡሹ ኢዚ ኡዮፖ፤ ዎይኔ ሚ ኣይፌፔ ቲያ ጊዲን ዎይኮ ሜላ ጊዲን ሞፖ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዎይነ ዎይኮ ሀራ ማይያ ኡሽ ኡዮፖ። ጫላባነ ማያባ ኡዮፖ፤ ዎይነ ቴራ፥ ትያነ መላ ሞፖ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) woyne woyko hara mathoyiya ushshi uyopo. Caalabanne mathoyaba uyopo; woyne teera, tiyanne mela moopo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከወይን ጠጅና ከሌላም ከሚያሰክር መጠጥ ይታቀብ፤ የወይንም ሆነ የሚያሰክር የሌላ መጠጥ ኾምጣጤ አይጠጣ፤ እንዲሁም የወይን ጭማቂ አይጠጣ፤ የወይን ፍሬም ሆነ ዘቢብ አይብላ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የወይን ጠጅም ሆነ ማናቸውንም የሚያሰክር መጠጥ አይጠጣ፤ ከወይን ወይም ከሌላ ነገር የተሠራ ሆምጣጤ ወይም የሚያሰክር መጠጥ አይጠጣ፤ የወይን ፍሬም ሆነ ዘቢብ አይብላ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ወይንን ካብ ዘስክር መስተን ይከልከል። ዝመፀፀ ወይኒ ኾነ ወይ ዝመፀፀ ዘስክር መስተ ኣይስተ፤ ዝኾነ ኻብ ወይኒ ዝተፀምቈ ኣይስተ፤ ካብ ወይኒ ድማ ብሸዊቱ ኾነ ወይ ብንቑፁ ኣይብላዕ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ወይንን ካብ ዜስክር መስተን ይፈለ፡ ዝመጸጸ ወይኒ ኾነይ ወይ ዘይመጸጸ ዜስክር መስተ ኣይስተ፡ ገለ ኻብ ወይኒ እተጸምቆ ኣይስተ፡ ካብ ወይኒ ድማ ብሰዊቱ ኾነ ወይ ብንቑጹ ኣይብላዕ።