Numbers 6:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ወይንን ስቱር መስተን ክቑጠብ፡ ወይኒ ወይኒ ወይ ናይ መስተ መስተ ቪነጋር ክሰቲ፡ ወይኒ መስተ ክሰቲ፡ ርጥብ ዝበለ ወይኒ ወይ ዝነቐጸ ወይኒ ድማ ኣይበልዕን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከወይን ጠጅና ከሚያሰክር መጠጥ ራሱን የተለየ ያድርግ፤ ከወይን ወይም ከሌላ ከሚያሰክር ነገር የሚገኘውን ሆምጣጤ አይጠጣ፤ የወይንም ጭማቂ አይጠጣ፤ የወይንም እሸት ወይም ዘቢብ አይብላ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከወይን ጠጅና ከሚያሰክር መጠጥ ራሱን የተለየ ያድርግ፤ ከወይን ወይም ከሌላ ነገር የሚገኘውን ሆምጣጤ አይጠጣ፥ የወይንም ጭማቂ አይጠጣ፤ የወይን እሸት ወይም ዘቢብ አይብላ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከወይን ጠጅና ከሚያሰክር መጠጥ ራሱን ይለይ፤ ከወይን ወይም ከሚያሰክር መጠጥ የሚሠራን ሆምጣጤ አይጠጣ፥ ማንኛውንም ዓይነት የወይን ዘለላ ጭማቂ አይጠጣ፤ የወይን ዘለላ ወይም ዘቢብ አይብላ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዎይንያ ኤሳነ ሀራ ማይያ ኡሻ ኡሾፖ፤ ዎይንያ አይፍያፐ አገትያ ጫላባነ ማይያባ ኡሾፖ፤ ዎይንያ ቴራ ጉምኤዳዋ ኡሾፖ። ዎይ ዎይንያ ቴራ ሹጉዋ ግድና፥ መላ ግድናካ ሞፖ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | woyniyaa eessaanne hara matsoyiyaa ushshaa ushoppo; woyniyaa ayifiyaappe agettiya c'aalabaanne matsoyiyaabaa ushoppo; woyniyaa teeraa gum"eeddawaa ushoppo. Woy woyniyaa teeraa shuguwaa gidina, mela gidinakka mooppo; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | hessaadey woyne ushshu woykko hara maththosiza ushshu uyoppo; woyneppe woykko harappe oosettida caala woykko maththosiza ushshu izi uyoppo; woyne miththa ayfeppe tiya gidiin woykko mela gidiin mooppo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳዴይ ዎይኔ ኡሹ ዎይኮ ሃራ ማሲዛ ኡሹ ኡዮፖ፤ ዎይኔፔ ዎይኮ ሃራፔ ኦሴቲዳ ጫላ ዎይኮ ማሲዛ ኡሹ ኢዚ ኡዮፖ፤ ዎይኔ ሚ ኣይፌፔ ቲያ ጊዲን ዎይኮ ሜላ ጊዲን ሞፖ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎይነ ዎይኮ ሀራ ማይያ ኡሽ ኡዮፖ። ጫላባነ ማያባ ኡዮፖ፤ ዎይነ ቴራ፥ ትያነ መላ ሞፖ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | woyne woyko hara mathoyiya ushshi uyopo. Caalabanne mathoyaba uyopo; woyne teera, tiyanne mela moopo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከወይን ጠጅና ከሌላም ከሚያሰክር መጠጥ ይታቀብ፤ የወይንም ሆነ የሚያሰክር የሌላ መጠጥ ኾምጣጤ አይጠጣ፤ እንዲሁም የወይን ጭማቂ አይጠጣ፤ የወይን ፍሬም ሆነ ዘቢብ አይብላ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የወይን ጠጅም ሆነ ማናቸውንም የሚያሰክር መጠጥ አይጠጣ፤ ከወይን ወይም ከሌላ ነገር የተሠራ ሆምጣጤ ወይም የሚያሰክር መጠጥ አይጠጣ፤ የወይን ፍሬም ሆነ ዘቢብ አይብላ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ወይንን ካብ ዘስክር መስተን ይከልከል። ዝመፀፀ ወይኒ ኾነ ወይ ዝመፀፀ ዘስክር መስተ ኣይስተ፤ ዝኾነ ኻብ ወይኒ ዝተፀምቈ ኣይስተ፤ ካብ ወይኒ ድማ ብሸዊቱ ኾነ ወይ ብንቑፁ ኣይብላዕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ወይንን ካብ ዜስክር መስተን ይፈለ፡ ዝመጸጸ ወይኒ ኾነይ ወይ ዘይመጸጸ ዜስክር መስተ ኣይስተ፡ ገለ ኻብ ወይኒ እተጸምቆ ኣይስተ፡ ካብ ወይኒ ድማ ብሰዊቱ ኾነ ወይ ብንቑጹ ኣይብላዕ። |