Numbers 6:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጊ እቲ መብጽዓ ዝኣተወ ናዝራዊ፡ እቲ ኢዱ እንተ ዘይረኸበቶ፡ ንእግዚኣብሄር ምእንቲ ምፍልላይ ዘቕረቦ መስዋእቲ እዚ እዩ፡ ከምቲ እተመባጽዖ መብጽዓ፡ ከምኡ ድማ ከም ሕገኡ ይገብር ምፍልላይ ልደት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ስእለቱን የተሳለው የባለስእለቱ፥ እጁም ከሚያገኘው ሌላ ስለ ስእለቱ ለእግዚአብሔር የሚያቀርበው የቍርባኑ ሕግ ይህ ነው፤ ስእለቱን እንደ ተሳለ እንደ ስእለቱ ሕግ እንዲሁ ያደርጋል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስእለቱን የተሳለው የናዝራዊ፥ እጁም ከሚያገኘው ሌላ ስለ ናዝራዊነቱ ለእግዚአብሔር የሚያቀርበው የቍርባኑ ሕግ ይህ ነው፤ ስእለቱን እንደ ተሳለ እንደ ናዝራዊነቱ ሕግ እንዲሁ ያደርጋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ስእለቱን የተሳለው የናዝራዊ፥ የመግዛት አቅሙ ከሚፈቅድለት ሌላ ስለ ናዝራዊነቱ ለጌታ የሚያቀርበው የቁርባኑ ሕግ ይህ ነው፤ ስእለቱን እንደ ተሳለ እንደ ናዝራዊነቱ ሕግ እንዲሁ ያደርጋል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ስም ጾሳዉ ባረና ዱማያናዉ ገፔዳ ናዝራውያዉ ዎ ዎጋይ ሀዋ: ባረና መና ጎዳዉ ያርሻናዉ ኮሽያ ያርሾቱዋፐ አያዋ እማናዉ ገፔዳዋ ግዶፐ፥ እ ባረ ገፔዳ ገፋ ኬና ጋናዉ ኮሼ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Simmi S'oossaw barena dummayanaw geppeedda Naaziraawiyaw wotso wogay hawaa: barena Med'inaa Godaw yarshshanaw koshshiyaa yarshshotuwaappe aad'd'iyaawaa immanaw geppeeddawaa gidooppe, I bare geppeedda gefaa keenaa gatsanaw koshshee› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Hessa gishshas GODAAS bana dummasanaas adinida naaziraawes wodhdhida wogay bana Godaas yarshanaas koshshiza yarshotappe bollara aaththi geppiko izi qaala gelida mala ba adinaa polanaas bessees ga yoota› gees.» |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ሄሳ ጊሻስ ጎዳስ ባና ዱማሳናስ ኣዲኒዳ ናዚራዌስ ዎዳ ዎጋይ ባና ጎዳስ ያርሻናስ ኮሺዛ ያርሾታፔ ቦላራ ኣ ጌፒኮ ኢዚ ቃላ ጌሊዳ ማላ ባ ኣዲና ፖላናስ ቤሴስ ጋ ዮታ› ጌስ።» |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህዛ ጎዳስ ባና ዱማይዳ ናዝራወይ ኦና መላ እመትዳ ዎጋይ ሀይሳ። ሽን ናዝራወይ ያርሻናዉ ኮሽያ ያርሾታፐ አድ እማናዉ ቃንግዳባ ግድኮ፥ ባ ቃንገ ጋናዉ ኮሼስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hiza Godaas bana dummayida Naazirawey oothana mela imetida wogay haysa. Shin naazirawey yarshanaw koshshiya yarshotape aathidi immanaw qangidaba gidiko, ba qangetha gathanaw koshshees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ስእለቱን ለመፈጸም ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ለሚሳል ናዝራዊ ሕጉ ይኸው ነው፤ ሊቀርብ ከሚችለው በላይ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ለመስጠት ቃል ለሚገባው ነገር እንደ ናዝራዊነቱ በተሳለው መሠረት መሆን አለበት። በናዝራዊነት ሕግ መሠረት የተሳለውን ስእለት መፈጸም ይገባዋል።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እንግዲህ እነዚህ ስለ ናዝራውያን የተሰጡ የሕግ መመሪያዎች ናቸው፤ ነገር ግን አንድ ናዝራዊ በስእለቱ መሠረት ሊያቀርብ ከሚገባው በላይ ለመስጠት ቃል ቢገባ በገባው ቃል መሠረት ስእለቱን መፈጸም አለበት።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕጊ ናዝራውያን እዙይ እዩ። ሓደ ናዝራዊ ግና እንትርፊ እቲ ዝተመባፅዖ፥ ካልእ ነገር ብመብፅዓ እንተ ኣተስፈወ፥ መብፅዓኡ ይፈፅም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብጀካ እቲ ኣብ ኢዱ ዝረኸቦ፡ ሕጊ እቲ እተመባጽዔ ናዝራውን ናይ ናዝራዊነት መስዋእቲ ንእግዚኣብሄር እዚ እዩ። ከምቲ ሕጊ ናዝራዊነቱ፡ ከምቲ እተመባጽዖ መብጽዓ ኸምኡ ይግበር። |