Numbers 6:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ ንሓደ ናዝራዊ መብጽዓ ንምእታው፡ ንእግዚኣብሄር ኪፈላለዩ ምስ ተፈልዩ፡ ንእግዚኣብሄር ኪፈላለዩ፡ ንእግዚኣብሄር ኪፈላልዩ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ ወንድ ወይም ሴት ለእግዚአብሔር ራሱን የተለየ ያደርግ ዘንድ ልዩ ስእለት ቢሳል፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው። ሰው ወይም ሴት ለእግዚአብሔር ራሱን የተለየ ያደርግ ዘንድ የናዝራዊነት ስእለት ቢሳል፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ለእነርሱ ተናገር፦ ወንድ ወይም ሴት ራሳቸውን ለጌታ ለመለየት የናዝራዊነት ስእለት ቢሳሉ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን እስራኤልያ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘አቱማ አሳይ ዎይ ማጫ አሳይ ናዝራዌ ግዲደ፥ ባረና መና ጎዳዉ ዱማያናዉ ገፖፐ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni Israa'eeliyaa asaw hawaadan yaagaade oda; ‹Attuma Asay woy mac'c'a Asay Naaziraawe gidiide, barena Med'inaa Godaw dummayanaw geppooppe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Isra7eele asaas, ‹Macca gidiin woykko adde gidiin ay asikka bana GODAAS dummasanaas adina adinettiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ ‹ማጫ ጊዲን ዎይኮ ኣዴ ጊዲን ኣይ ኣሲካ ባና ጎዳስ ዱማሳናስ ኣዲና ኣዲኔቲኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስራኤለ አሳ ሀይሳዳ ጋዳ ኪታ፤ አደ ግድን ዎይኮ ማጫ ባና ጎዳስ ዱማይድ ናዝራወ ግዳናዉ ቃንግኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Isra7eele asaa haysada gada kiita; adde gidin woyko macca bana Godaas dummayidi Naazirawe gidanaw qangiko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እስራኤላውያንን ተናገራቸው፤ እንዲህም በላቸው፣ ‘ወንድም ሆነ ሴት ናዝራዊ ይሆን ዘንድ ራሱን ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ለመለየት ስእለት ቢሳል፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ ብለህ ንገር፦ ወንድ ወይም ሴት ማንኛውም ሰው ራሱን ለእግዚአብሔር በመለየት ናዝራዊ ለመሆን ስእለት ቢያደርግ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል ከምዙይ በሎም፦ ሰብኣይ ኮነ ሰበይቲ ናዝራዊ ክኸውን ንእግዚኣብሄር ክውፈ እንተ ተመባፅዐ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኣኤል ተዛረቦም በሎም ከኣ፡ ሰብኣይ ኮነ ወይ ሰበይቲ ንዛራዊ ኪኸውን ንእግዚኣብሄር ኪፍለ እንተ ተመባጽዔ፡ |