Numbers 6:19 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኻህን ድማ ነቲ እተጠልቀየ መንኵብ እቲ ድዑልን ሓደ ዘይበዅዐ ቅጫን ካብቲ መሶብን ሓንቲ ዘይበዅዐ ቅጫን ወሲዱ፡ እቲ ጸጕሪ እቲ ናዝራዊ ምስ ተላጽየ፡ ኣብ ኣእዳው እቲ ናዝራዊ የቐምጦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑም የተ​ቀ​ቀ​ለ​ውን የአ​ው​ራ​ውን በግ ወርች፥ ከሌ​ማ​ቱም አንድ ቂጣ እን​ጎቻ፥ አን​ድም ስስ ቂጣ ይወ​ስ​ዳል፤ የተ​ሳ​ለ​ው​ንም የራስ ጠጕር ከተ​ላጨ በኋላ በባ​ለ​ስ​እ​ለቱ እጆች ላይ ያኖ​ራ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም የተቀቀለውን የአውራውን በግ ወርች፥ ከሌማቱም አንድ ቂጣ እንጐቻ አንድም ስስ ቂጣ ይወስዳል፥ የተለየውንም የራስ ጠጕር ከተላጨ በኋላ በናዝራዊው እጆች ላይ ያኖራቸዋል፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህኑም የተቀቀለውን የአውራውን በግ ወርች፥ ከሌማቱም እርሾ ያልገባበትን አንድ የቂጣ እንጐቻ እርሾም ያልገባበትን አንድ ስስ ቂጣ ይወስዳል፥ የተቀደሰውንም የራስ ጠጉር ከተላጨ በኋላ በናዝራዊው እጆች ላይ ያኖራቸዋል፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ባረና ጾሳዉ ዱማዬዳ ናዝራዊ ባረ ሁጲያ ሜደቴዳዋፐ ጉይያን፥ ቄሲ ዶይሰቴዳ ዶርሳ ኦርግያ ምሳ፥ እርሹ ገልቤና እት ኮምፑዋነ እት ሌኦ ኡክ አኪደ፥ ሀ ናዝራውያ ኩሽያን ዎ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Barena S'oossaw dummayeedda Naaziraawii bare huup'iyaa meedetteeddawaappe guyyiyaan, k'eesii doyisetteedda dorssaa orggiyaa missaa, irshshuu gelibeenna itti komppuwaanne itti lee"o ukitsaa akkiide, ha Naaziraawiyaa kushiyan wotso.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) « ‹Bana Godaas dummasida naaziraawey ba hu7e binana meedettidaappe guye qeesezi doysettida dharshoza missa asho, irshoy gelontta uukettida orde ukeththinne lee7e uketh leemateppe ekkidi he naaziraaweza kushen woththo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) « ‹ባና ጎዳስ ዱማሲዳ ናዚራዌይ ባ ሁኤ ቢናና ሜዴቲዳፔ ጉዬ ቄሴዚ ዶይሴቲዳ ርሾዛ ሚሳ ኣሾ፥ ኢርሾይ ጌሎንታ ኡኬቲዳ ኦርዴ ኡኬኔ ሌኤ ኡኬ ሌማቴፔ ኤኪዲ ሄ ናዚራዌዛ ኩሼን ዎ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ናዝራወይ ባ ሁጵያ ሜደትዳፐ ጉየ፥ ካህነይ ዶይሰትዳ ማራዝያ ገዳ አሹዋ ጋይታን ደእያ ኦርደ ኡይፈነ ሌኦ ኡይፈ ኤክድ፥ ናዝራውያ ኩሸን ዎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Naazirawey ba huuphiya meedetidaape guye, kahiney doysetida maraziya gedaa ashuwa gaytan de7iya orde uythaafenne lee7o uythaafe ekidi, Naazirawiya kushen wotho.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ናዝራዊው ተስሎ የተለየበትን ጠጕር ከተላጨ በኋላ፣ ካህኑ የተቀቀለውን የአውራውን በግ ወርች እንዲሁም ከመሶቡ ላይ እርሾ የሌለበትን አንድ ወፍራምና አንድ ስስ ቂጣ ወስዶ ናዝራዊው ያስይዘው
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ናዝራዊው የተቀደሰውን ጠጒሩን ከተላጨ በኋላ ካህኑ የተቀቀለውን አውራ በግ ወርች፥ በመሶብ ውስጥ ካለው አንድ ኅብስትና አንድ ስስ ቂጣ ወስዶ ናዝራዊ በሆነው ሰው እጆች ላይ ያኖረዋል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቲ ዝወፈዮ ፀጕሪ ርእሱ ምስ ላፀዮ፥ እቲ ኻህን ነታ ዝበሰለት ኢድ ማጕላ ይውሰዳ፤ ካብቲ መሶብ ከዓ ሓደ ዘይበዅዐ ቕጫን ሓደ ዘይበዅዐ ረቂቕ ቅጫን ገይሩ ኣብ ኢድ እቲ ናዝራዊ የንብሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ነቲ ናዝራዊነቱ ምስ ላጸየ ድማ፡ እቲ ኻህን ነታ ዝበሰለት ኢድ ድዑል ይውሰድ፡ ካብቲ መሶብ ከኣ ሓደ ዘይበኹዔ ቕጫን ሓደ ዘበኹዔ ረቂቕ ቅጫን ገይሩ ኣብ ኢድ እቲ ናዝራዊ የንብር።