Numbers 6:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ድዑል ድማ ምስቲ መሶብ ዘይበዅዐ እንጌራ ንየሆዋ መስዋእቲ ምስጋና ኼምጽኦ ይግባእ፤ እቲ ካህን መስዋእቲ ምግቡን መስዋእቲ መስተኡን እውን ከዳሉ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አውራውንም በግ ለደኅንነት መሥዋዕት ከሌማቱ ቂጣ እንጀራ ጋር ወደ እግዚአብሔር ያቀርባል፤ ካህኑም ደግሞ የእህሉን ቍርባንና የመጠጡን ቍርባን ያቀርባል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አውራውንም በግ ለደኅንነት መሥዋዕት ከሌማቱ ቂጣ እንጀራ ጋር ወደ እግዚአብሔር ያቀርባል፤ ካህኑም ደግሞ የእህሉን ቍርባንና የመጠጡን ቍርባን ያቀርባል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አውራውንም በግ ለአንድነት መሥዋዕት ከሌማቱ እርሾ ካልገባበት እንጀራ ጋር ወደ ጌታ ያቀርባል፤ ካህኑም ደግሞ የእህሉን ቁርባንና የመጠጡን ቁርባን ያቀርባል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቄሲ ዶርሳ ኦርግያ፥ እርሹ ገልቤና ኮምፖቱዋነ ኡክቱዋ እትፐተ ያርሹዋ ኦደ፥ መና ጎዳዉ ያርሾ። ቃይ ሄዋና እትፐ ካ ያርሹዋነ ኡሻ ያርሹዋ ያርሾ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'eesii dorssaa orggiyaa, irshshuu gelibeenna komppotuwaanne ukitsatuwaa ittippetetsaa yarshshuwaa ootsiide, Med'inaa Godaw yarshsho. K'ay hewaana ittippe katsaa yarshshuwaanne ushshaa yarshshuwaa yarshsho. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dharshozanne leematera irshoy izan gelontta ukeththata issifeteththa yarsho ooththidi GODAAS shiishsho; qasse hessara issife gaththidi kaththa yarshonne ushsha yarsho yarsho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ርሾዛኔ ሌማቴራ ኢርሾይ ኢዛን ጌሎንታ ኡኬታ ኢሲፌቴ ያርሾ ኦዲ ጎዳስ ሺሾ፤ ቃሴ ሄሳራ ኢሲፌ ጋዲ ካ ያርሾኔ ኡሻ ያርሾ ያርሾ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካህነይ ማራዝያ ጋይታን ደእያ ኡይራ ጎዳስ እስፈተ ያርሾ ኦድ ያርሾ፤ ካልድ ካ ያርሹዋነ ኡሻ ያርሹዋ ያርሾ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kahiney maraziya gaytan de7iya uythaara Godaas issifetetha yarsho oothidi yarsho; kaallidi katha yarshuwanne ushsha yarshuwa yarsho. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በመሶብ ያለውን እርሾ የሌለበት ቂጣ እንዲሁም አውራ በጉን የኅብረት መሥዋዕት አድርጎ ከእህሉና ከመጠጡ ቍርባን ጋር ለእግዚአብሔር (ያህዌ) ያቅርብ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አውራውን በግ የአንድነት መሥዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር ያቀርበዋል፤ እርሱንም በመሶብ ካለው እንጀራ ጋር ያቀርበዋል፤ ቀጥሎም የእህሉን ቊርባንና የመጠጡን መባ ያቀርባል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ማጕላ ድማ ምስቲ ኣብ መሶብ ዘሎ ዘይበዅዐ እንጀራ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስጋና ገይሩ ይሰውኣዮ፤ ምስኡ ኸዓ መስዋእቲ እኽልን መስዋእቲ መስተን ይሰውእ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ድዑል ድማ ምስቲ ዘይበኹዔ መሶብ እንጌራ ንእግዚኣብሄር መስዋእቲ ምስጋና ይሰውኣዮ፡ እቲ ኻህን መስዋእቲ ብልዕን መስዋእቲ መስተን ከአ ይሰውእ። |