Numbers 6:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነተን እተፈልየለን መዓልትታት ድማ ንጐይታ ይውፍየን፡ ወዲ ዓመት ገንሸል ድማ ከም መስዋእቲ በደል የምጽእ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በስ​እ​ለቱ ወራ​ትም ሁሉ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይቀ​ደ​ሳል፤ የአ​ንድ ዓመ​ትም ተባት ጠቦት ለበ​ደል መሥ​ዋ​ዕት ያምጣ፤ ስእ​ለቱ ግን ረክ​ሶ​አ​ልና ያለ​ፈው ወራት ሁሉ አይ​ቈ​ጠ​ር​ለ​ትም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ራሱን የተለየ ያደረገበትን ወራትም ለእግዚአብሔር ይቀድሳል፥ የአንድ ዓመትም ተባት ጠቦት ለበደል መሥዋዕት ያምጣ፤ ናዝራዊነቱ ግን ረክሶአልና ያለፈው ወራት ሁሉ ከንቱ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ራሱን የለየበትን ወራትም ለጌታ ይቀድሳል፥ የአንድ ዓመትም ተባት ጠቦት ለበደል መሥዋዕት ያመጣል፤ ናዝራዊነቱ ግን ረክሶአልና ያለፈው ወራት ሁሉ ከንቱ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ባረና ካሰ ገፔዳ ዎድያ ኬና ባረና ጾሳዉ ዱማያናዉ ኮሼ። ያቲደ የለቶደፐ እት ላይ ግድያ አቱማ ዶርሳ ናቆ እምያ ያርሹዋ ኦደ ያርሾ። ሽን ሄዋፐ ካሰ እ ባረና ጾሳዉ ዱማዬዳ ጋላሳቱ ፓይደትክኖ፤ አያዉ ጎፐ፥ እ ባረና ዱማዬዳ ሄ ዎደቱዋ ግዶን ባረና ቱንስ ድጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I barena kase geppeedda wodiyaa keenaa barena S'oossaw dummayanaw koshshee. Yaatiide yelettoodeppe itti laytsaa gidiyaa attuma dorssaa naak'oo immiyaa yarshshuwaa ootsiide yarshsho. Shin hewaappe kase I barena S'oossaw dummayeedda gallassatuu paydetikkino; ayaw gooppe, I barena dummayeedda he wodetuwaa giddon barena tunissi diggeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi naaziraaweteththan ooththanaas bana GODAAS nam7anththo dummaso; GODAAS dummatida he iza iskezi tunida gishshas hessafe kase izi naaziraaweteththan gam7ida wodey izas qoodan gelenna; izi ba qohoza gishshas issi layththa dharsho laaqqa eho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ናዚራዌቴን ኦናስ ባና ጎዳስ ናምኣን ዱማሶ፤ ጎዳስ ዱማቲዳ ሄ ኢዛ ኢስኬዚ ቱኒዳ ጊሻስ ሄሳፌ ካሴ ኢዚ ናዚራዌቴን ጋምኢዳ ዎዴይ ኢዛስ ቆዳን ጌሌና፤ ኢዚ ባ ቆሆዛ ጊሻስ ኢሲ ላይ ርሾ ላቃ ኤሆ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባና ዛሪድ ጎዳስ ዱማዮ። ያትድ እስ ላይ ማራዘ ናቆ ያርሾ ኦድ ያርሾ። እ ጎዳስ ዱማይዳ ሁጰይ ቱንዳ ግሾ፥ ካሰ እ ባና ጎዳስ ዱማይድ ደእዳ ዎደይ ታይበተና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I bana zaaridi Godaas dummayo. Yaatidi issi laytha maraze naaqo yarsho oothidi yarsho. I Godaas dummayida huuphey tunida gisho, kase I bana Godaas dummayidi de7ida wodey taybetenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ራሱን የተለየ ያደረገበትን ጊዜ ለእግዚአብሔር (ያህዌ) መቀደስ አለበት፤ እንዲሁም የአንድ ዓመት ተባት ጠቦት የበደል መሥዋዕት አድርጎ ያምጣ። ያለፉት ቀኖች አይቈጠሩም፤ በተለየበት ጊዜ ረክሷልና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በናዝራዊነትም ለማገልገል ራሱን እንደገና ለእግዚአብሔር የተለየ ያደርጋል፤ ለእግዚአብሔር የተቀደሰው ጠጒሩ ከመርከሱ የተነሣ ከዚያ በፊት በናዝራዊነት የነበረበት ክፍለ ጊዜ አይቈጠርለትም፤ ስለ በደልም ለሚከፈለው ዋጋ አንድ ዓመት የሞላው የበግ ጠቦት ያምጣ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከም ብሓድሽ ከዓ ናዝራዊ ኾይኑ ብመብፅዓ ንእግዚኣብሄር ይወፈ፤ ክንዲ በደል ዝቐርብ መስዋእቲ ኸዓ፥ ዓመት ዝገበረ ጡበት በጊዕ የምፅእ። እቲ ናዝራዊነቱ ስለ ዝረኸሰ፥ እተን ቀዳሞት መዓልቲታት ከንቱ እየን።
Amharic Tigrinya 2011 መዓልትታት ናዝራዊነቱ ንእግዚኣብሄር ይፍለ፡ ንመስዋእቲ በደል ድማ ገንሸል ዓመት የምጽእ። እቲ ናዝራነቱ ስለ ዝረኸሰ እተን ቀድሞት መዓልትታት ከንቱ ኾና።