Numbers 5:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ኵሉ እቲ ንኻህን ዘምጽእዎ ዅሉ ቕዱስ ህያባት ደቂ እስራኤል ድማ ናቱ ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤልም ልጆች ለእግዚአብሔር ከሚያቀርቡአቸው የተቀደሱ ነገሮች ሁሉ የመጀመሪያው ለካህኑ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤልም ልጆች ለካህኑ የሚያቀርቡት የተቀደሰ የማንሣት ቍርባን ሁሉ ለእርሱ ይሁን። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤልም ልጆች ለካህኑ የሚያቀርቡትን ማናቸውም የተቀደሱ ነገሮች ስጦታ ሁሉ ለእርሱ ይሆናሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ እስራኤላቱ ቄስያዉ እምያ ጌሻ እሙዋ ኡባይ ሄ ቄስያሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay Israa'eelatuu k'eesiyaw immiyaa geeshsha imuwaa ubbay he k'eesiyaassa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa malan Isra7eele asay GODAAS immiza dumma imotay wurikka he imotaa ekkiza qeesezas gido. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ማላን ኢስራኤሌ ኣሳይ ጎዳስ ኢሚዛ ዱማ ኢሞታይ ዉሪካ ሄ ኢሞታ ኤኪዛ ቄሴዛስ ጊዶ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቃስ እስራኤለ አሳይ ጎዳስ እምያ ጌሻ እሞ ኡባይ ሄ ካህንያስ ግዶ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Qassi Isra7eele asay Godaas immiya geeshsha imo ubbay he kahiniyas gido. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እስራኤላውያን የሚያመጧቸው የተቀደሱ ስጦታዎች ሁሉ ለተቀባዩ ካህን ይሆናሉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚህም ዐይነት እስራኤላውያን ለእግዚአብሔር የሚያቀርቡት ልዩ ስጦታ ሁሉ ስጦታውን ለሚቀበለው ካህን ድርሻ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ እቲ ደቂ እስራኤል ናብ ካህን ዘምፅእዎ ቅዱስ መባእ ንእኡ ይኹን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኩሉ ዚለዐለ መስዋእቲ ደቂ እስራኤል ካብ ኩሉ ቅዱስ ነገር ናብ ካህን ዜምጽእዎ ንእኡ ይኹን። |