Numbers 5:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ነቲ ዝገበርዎ ሓጢኣቶም ኪናዘዙ ኣለዎም። በደሉ ድማ ብርእሱ ይፈድዮ፡ ሓሙሻይ ክፋሉ ድማ ወሲኹ ነቲ ዝበደለሉ ይህቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያች ሰውነት ብትናዘዝ፥ ያደረገችውንም ኀጢአት ሁሉ ብትናገር የወሰደውን ዓይነቱን ሁሉ ይመልስ። አምስተኛ እጅም ለባለ ገንዘቡ ይጨምር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የወሰደውንም በሙሉ ይመልስ አምስተኛውንም ይጨምርበት፥ ለበደለውም ሰው ይስጠው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሠራውንም ኃጢአት ይናዘዝ፤ የወሰደውንም በሙሉ ይመልስ፥ በእርሱም ላይ አምስት እጅ ይጨምርበት፥ ለበደለውም ሰው ይስጠው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ እ ባረ ኦዳ ናጋራ ፓጾ፤ ባረ ባይዜዳዋ ኩመን ዛሪደ ጭጎ፤ ሄዋ ቦላካ እቼሸን ኩሽያ ጉጂደ፥ ባረ ናቄዳ ኡራዉ አጮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, I bare ootseedda nagaraa paas'o; bare bayzzeeddawaa kumentsaa zaariide c'iggo; hewaa bollakka ichcheshentso kushiyaa gujjiide, bare naak'k'eedda uraw ac'c'o. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi ba nagara paaxo; ba qohoza gishshas qanxxettiza miishshaa bolla xeetappe nam7u tammu kushe gujjidi qohettidaades eho. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ባ ናጋራ ፓጾ፤ ባ ቆሆዛ ጊሻስ ቃንጼቲዛ ሚሻ ቦላ ጼታፔ ናምኡ ታሙ ኩሼ ጉጂዲ ቆሄቲዳዴስ ኤሆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ባ ናጋራ ፓፆ፤ ባ ናጋራ አጭያ ኩመ አጫ ቦላ ፄታፐ ላታሙ ኩሸ ጉጅድ እ ናቅዳ ኡራስ ጭጎ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I ba nagara paaxo; ba nagara acciya kumetha aca bolla xeetape laatamu kushe gujidi I naaqida uraas ciggo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሠራው ኀጢአት ይናዘዝ፤ ስለ በደሉም ሙሉ ካሳ ይክፈል፤ የተመደበበትም ካሳ ላይ አንድ አምስተኛ በመጨመር በደል ላደረሰበት ሰው ይስጥ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኃጢአቱን ይናዘዝ፤ ስለ በደል ሊከፈል በሚገባው ዋጋ ላይ ከመቶ ኻያ እጅ በመጨመር ለተበደለው ሰው ካሳ ይስጥ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሓጢኣት ብምግባሩ ይነሳህ። ነቲ ዝወሰዶ ይመልስ፤ ሓምሻይ ኢድውን ወሲኹ፥ ነቲ ዝበደሎ ይሃብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ በቲ ዝገበርዎ ሓጢኣቶም ይናዘዙ፡ እቲ ዝበደሎብመልኡ ይምለሶ ኣብ ልዕሊኡ ድማ ሕምሻኡ ይወስኽ፡ ነቲ ዝበደሎ ኸኣ ይሀቦ። |