Numbers 5:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ነቲ ዝገበርዎ ሓጢኣቶም ኪናዘዙ ኣለዎም። በደሉ ድማ ብርእሱ ይፈድዮ፡ ሓሙሻይ ክፋሉ ድማ ወሲኹ ነቲ ዝበደለሉ ይህቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ያች ሰው​ነት ብት​ና​ዘዝ፥ ያደ​ረ​ገ​ች​ው​ንም ኀጢ​አት ሁሉ ብት​ና​ገር የወ​ሰ​ደ​ውን ዓይ​ነ​ቱን ሁሉ ይመ​ልስ። አም​ስ​ተኛ እጅም ለባለ ገን​ዘቡ ይጨ​ምር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የወሰደውንም በሙሉ ይመልስ አምስተኛውንም ይጨምርበት፥ ለበደለውም ሰው ይስጠው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሠራውንም ኃጢአት ይናዘዝ፤ የወሰደውንም በሙሉ ይመልስ፥ በእርሱም ላይ አምስት እጅ ይጨምርበት፥ ለበደለውም ሰው ይስጠው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ እ ባረ ኦዳ ናጋራ ፓጾ፤ ባረ ባይዜዳዋ ኩመን ዛሪደ ጭጎ፤ ሄዋ ቦላካ እቼሸን ኩሽያ ጉጂደ፥ ባረ ናቄዳ ኡራዉ አጮ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, I bare ootseedda nagaraa paas'o; bare bayzzeeddawaa kumentsaa zaariide c'iggo; hewaa bollakka ichcheshentso kushiyaa gujjiide, bare naak'k'eedda uraw ac'c'o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi ba nagara paaxo; ba qohoza gishshas qanxxettiza miishshaa bolla xeetappe nam7u tammu kushe gujjidi qohettidaades eho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ባ ናጋራ ፓጾ፤ ባ ቆሆዛ ጊሻስ ቃንጼቲዛ ሚሻ ቦላ ጼታፔ ናምኡ ታሙ ኩሼ ጉጂዲ ቆሄቲዳዴስ ኤሆ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ባ ናጋራ ፓፆ፤ ባ ናጋራ አጭያ ኩመ አጫ ቦላ ፄታፐ ላታሙ ኩሸ ጉጅድ እ ናቅዳ ኡራስ ጭጎ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I ba nagara paaxo; ba nagara acciya kumetha aca bolla xeetape laatamu kushe gujidi I naaqida uraas ciggo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሠራው ኀጢአት ይናዘዝ፤ ስለ በደሉም ሙሉ ካሳ ይክፈል፤ የተመደበበትም ካሳ ላይ አንድ አምስተኛ በመጨመር በደል ላደረሰበት ሰው ይስጥ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኃጢአቱን ይናዘዝ፤ ስለ በደል ሊከፈል በሚገባው ዋጋ ላይ ከመቶ ኻያ እጅ በመጨመር ለተበደለው ሰው ካሳ ይስጥ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሓጢኣት ብምግባሩ ይነሳህ። ነቲ ዝወሰዶ ይመልስ፤ ሓምሻይ ኢድውን ወሲኹ፥ ነቲ ዝበደሎ ይሃብ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ በቲ ዝገበርዎ ሓጢኣቶም ይናዘዙ፡ እቲ ዝበደሎብመልኡ ይምለሶ ኣብ ልዕሊኡ ድማ ሕምሻኡ ይወስኽ፡ ነቲ ዝበደሎ ኸኣ ይሀቦ።