Numbers 5:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንደቂ እስራኤል ተዛረቦም፦ ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ ሓደ ሰብ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር በደል ንምፍጻም ዝፈጸሞ ሓጢኣት እንተ ፈጺሙ፡ እቲ ሰብ ድማ በደለኛ እንተ ዀይኑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ለእስራኤል ልጆች እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ወንድ ወይም ሴት ቸል ብለው ወይም ባለማወቅ ሰው ከሚሠራው ኀጢአት ሁሉ የሠሩት ቢኖር፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእስራኤል ልጆች ንገራቸው። ወንድ ወይም ሴት የእግዚአብሔርን ትእዛዝ ይተላለፍ ዘንድ ሰው የሚሠራውን ኃጢአት ቢሠራ፥ በዚያም ሰው ላይ በደል ቢሆን፥ በሠራው ኃጢአት ይናዘዝ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለእስራኤል ልጆች ተናገር፦ ወንድ ወይም ሴት በጌታ ላይ ፈጽሞ እምነት በማጉደል ሰው የሚሠራውን ማናቸውንም ኃጢአት ቢሠሩ፥ የሠራው ያ ሰው በደለኛ ነው፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ኔን እስራኤላቱዋ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘እት አቱማ አሳይ ዎይ እት ማጫ አሳይ አይ ኦግያንነ ሀራ አሳ ናቆፐነ ሄዋን መና ጎዳዉ አማነተናን እጾፐ፥ ሄ ኡራይ ባይዛንቻ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Neeni Israa'eelatuwaa hawaadan yaaga; ‹Itti attuma Asay woy itti mac'c'a Asay ay ogiyaaninne hara asaa naak'k'ooppenne hewan Med'inaa Godaw ammanettennan is's'ooppe, he uray bayzzanchcha. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Neni Isra7eele asaas, maccafe gidiin attumasappe ay asikka GODAAS ammanettonttaade gidi beettidi ay asa bollaka qoho gaththiko hessaadey qohanchcha. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔኒ ኢስራኤሌ ኣሳስ፥ ማጫፌ ጊዲን ኣቱማሳፔ ኣይ ኣሲካ ጎዳስ ኣማኔቶንታዴ ጊዲ ቤቲዲ ኣይ ኣሳ ቦላካ ቆሆ ጋኮ ሄሳዴይ ቆሃንቻ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኔኒ እስራኤለ አሳስ ሀይሳ ኦዳ፤ አደ ግድን ዎይኮ ማጭ ግድን ኦንካ ጎዳስ አማነቶና እፅድ ሀራ አስ ናቅኮ ሄ ኡራይ ባላ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Neeni Isra7eele asaas haysa oda; adde gidin woyko macci gidin oonika Godaas ammanetona ixidi hara asi naaqiko he uray bala oothis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እስራኤላውያንን እንዲህ በላቸው፤ ‘ወንድም ሆነ ሴት በማናቸውም ረገድ ሌላውን ቢበድልና ከዚህም የተነሣ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ዘንድ ያለውን ታማኝነት ቢያጐድል ያ ሰው በደለኛ ነው |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ለእስራኤል ሕዝብ እንዲህ በላቸው፦ ከወንዶችም ሆኑ ከሴቶች ማናቸውም ሰው ለእግዚአብሔር ታማኝ ሆኖ ባለመገኘት በማንም ሰው ላይ በደል ቢፈጽም፥ ያ ሰው በደለኛ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንደቂ እስራኤል፥ ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ፥ ብዝኾነ መንገዲ፥ ንትእዛዝ እግዚኣብሄር ክተሓላለፍ ሰብ ዝሰርሖ ሓጢኣት እንተ ሰርሐ፥ ኣብ ልዕሊ እቲ ሰብኣይ እቱይ በደል እንተ ኾነ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንደቂ እስራኤል በሎም፡ ሰብኣይ ወይ ሰበይቲ፡ ሰብ ካብ ዚገብሮ ሓጢኣት ኩሉ ብምግባሩ ንእግዚኣብሄር ምስ ዚዕግብ እታ ነፍሲ እቲኣ በዳሊት ኮነት፡ |