Numbers 5:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደቂ እስራኤል ድማ ከምኡ ገበሩ፡ ካብቲ ሰፈር ከኣ ሰጐጎም። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝተዛረቦ፡ ደቂ እስራኤል እውን ከምኡ ገበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ልጆች እን​ዲሁ አደ​ረጉ፤ ከሰ​ፈሩ አወ​ጡ​አ​ቸው፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሙሴን እንደ ተና​ገ​ረው፥ የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች እን​ዲሁ አደ​ረጉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤልም ልጆች እንዲሁ አደረጉ፥ ከሰፈሩ አወጡአቸው፤ እግዚአብሔር ሙሴን እንደ ተናገረው፥ የእስራኤል ልጆች እንዲሁ አደረጉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልም ልጆች እንዲሁ አደረጉ፥ እነርሱንም ከሰፈሩ አወጡአቸው፤ ጌታ ሙሴን እንደ ተናገረው፥ የእስራኤል ልጆች እንዲሁ አደረጉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሙሳ አዛዜዳዋዳን፥ እስራኤላቱ ኡንቱንቱ ኡባ ዱንካኔዳ ሳኣፐ ከሲደ የዴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday Musa azazeeddawaadan, Israa'eelatuu unttunttu ubbaa dunkkaaneedda sa'aappe kessiide yeddeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Muse azazida mala Isra7eele asay ba gutappe istta kessi gooddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሙሴ ኣዛዚዳ ማላ ኢስራኤሌ ኣሳይ ባ ጉታፔ ኢስታ ኬሲ ጎዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሙሰ ኪትዳይሳዳ እስራኤለ አሳይ ኤንታ ኡባ ጉታፐ ከስድ ጎድዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday Muse kiitidaysada Isra7eele asay enta ubbaa gutaape kessidi gooddidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እስራኤላውያን ይህንኑ አደረጉ፤ ሰዎቹንም ከሰፈር አስወጧቸው፤ እግዚአብሔር (ያህዌ) ሙሴን ባዘዘውም መሠረት ፈጸሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሙሴን እንዳዘዘው እስራኤላውያን ከሰፈሩ አስወጡአቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ደቂ እስራኤል ድማ ኸምኡ ገበሩ፤ ካብቲ ሰፈርውን ኣውፅእዎም፤ ደቂ እስራኤል ድማ ኸምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝተናገሮ ገበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ደቂ እስራኤል ድማ ከምኡ ገበሩ፡ ናብ ወጻኢ ሰፈር ኣውጽእዎም። ከምቲ እግዚኣብሄር ንሙሴ ዝበሎ፡ ንደቂ እስራኤል ከምኡ ገበሩ።