Numbers 5:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እታ ሰበይቲ ንጹህ እንተ ዀይና፡ እንተ ዘይረኽሰት ድማ፡ ንጹህ እንተ ዀነት። ሽዑ ሓራ ወጺኣ ክትጠንስ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ራስ​ዋን ያላ​ረ​ከ​ሰች እንደ ሆነች፥ ያለ ነው​ርም እንደ ሆነች፥ ያነ​ጻ​ታል፤ ልጆ​ች​ንም ትወ​ል​ዳ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ያልረከሰች ያለ ነውርም እንደ ሆነች፥ ንጹሕ ትሆናለች፥ ልጆችንም ታረግዛለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይልቁንም ሴቲቱ ሳትረክስ ንጹሕ ብትሆን ከእርግማን የተጠበቀች ትሆናለች፥ ልጅንም መፀነስ ትችላች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን እዛ ቱናቤና ጽሎ ማጫ አሳ ግዶፐ፥ አ ሳሮ አታደ ናናቱዋ የላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin iza tunabeenna s'illo mac'c'a asaa gidooppe, Aa saro ataade naanatuwaa yelana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin iza aykko moorokka ooththonttaa gidikko izi bolla aykko qohoykka gakkenna; iza naytakka yelana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኢዛ ኣይኮ ሞሮካ ኦንታ ጊዲኮ ኢዚ ቦላ ኣይኮ ቆሆይካ ጋኬና፤ ኢዛ ናይታካ ዬላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ ቱናቦናባነ ፅሎ ማጫስ ግድኮ፥ እያ ጌሽ ግዳና፤ ናአ የላናዉ ዳንዳአዉሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya tunaboonabanne xillo maccas gidiko, iya geeshshi gidana; na7a yelanaw danda7awusu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳሩ ግን ሴትየዋ ካልጐደፈችና ነውር ከሌለባት ከበደሉ ነጻ ትሆናለች፤ ልጆችም ትወልዳለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምንም በደል ያልሠራች ንጽሕት ሆና ከተገኘች ግን ምንም ጒዳት አይደርስባትም፤ ልጆችንም መውለድ ትችላለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ ሰበይቲ ዘይረኸሰት ንፅህቲ እንተ ኾይና ግና ሓራ እያ፤ ውላድ ከዓ ኽትረክብ እያ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ሰበይቲ ዘይረኸሰት፡ ንሳ ንጽህቲ እተ ኾይና ኸኣ፡ ሓራ ውጽእቲ እያ፡ ዘርኢ ኸኣ ትረክብ።