Numbers 5:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ማይ እንተ ሰትያ ድማ፡ እንተ ረኺሳ፡ ሰብኣያውን እንተ ኣዘሚቱ፡ እቲ መርገም ዚፈጥር ማይ ኣትዩ ይምረር፡ ከብዳ ኸኣ ኪሕበጥ፡ ጭሕማ ድማ ኪበስብስ እዩ። እታ ሰበይቲ ድማ ኣብ መንጎ ህዝባ መርገም ክትከውን እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ውኃውን ካጠጣት በኋላ እንዲህ ይሆናል፤ ራስዋን አርክሳና ባልዋን ቸል ብላው ከሆነ፤ የመርገሙ መራራ ውኃ ወደ ሆድዋ ይገባል፤ ሆድዋንም ይሰነጥቀዋል፤ ጎኗም ይረግፋል፤ ሴቲቱም በሕዝብዋ መካከል ለመርገም ትሆናለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ውኃውን ካጠጣት በኋላ እንዲህ ይሆናል፤ ረክሳና በባልዋ ላይ አመንዝራ እንደ ሆነች፥ እርግማንን የሚያመጣው ውኃ ገብቶ መራራ ይሆንባታል፥ ሆድዋም ይነፋል፥ ጭንዋም ይሰለስላል፤ ሴቲቱም በሕዝብዋ መካከል ለመርገም ትሆናለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ውኃውንም እንድትጠጣ ካደረጋት በኋላ እንዲህ ትሆናለች፤ የረከሰች ብትሆንና ለባልዋ ፍጹም ታማኝ ባትሆን፥ እርግማንን የሚያመጣው ውኃ ገብቶ መራራ ሥቃይ ያመጣባታል፥ ሆድዋም ይነፋል፥ ጭንዋም ይሰለስላል፤ ሴቲቱም በሕዝብዋ መካከል ለመርገም ትሆናለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሃ እዞ ኡሼዳዋፐ ጉይያን፥ ሀዋዳን ሀናና: እዛ ባረ አስናዉ አማነታና ያደ ቱኔዳዋ ግዶፐ፥ ሸቃ አህያ ሃይ እ ኡሉዋን ገሊደ፥ እዞ ጫሞ ሳኩዋ ሳካና፤ እዝ ኡሉካ ጋፋና፤ እዝ የሉዋ ጎሊካ ጉንዳና። እዛ ባረ አሳን ሸቀቴዳኖ ግዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Haatsaa izo ushsheeddawaappe guyyiyaan, hawaadan hanana: iza bare asinaw ammanettana d'ayaade tuneeddawaa gidooppe, shek'k'aa ahiyaa haatsay I uluwaan geliide, izo c'amo sakuwaa sakkana; izi uluukka gaafana; izi yeluwaa golliikka gunddana. Iza bare asan shek'k'etteedaano gidana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Maccassaya bana tunisada ba azinaas diza ammaneteththaa pacinchchidaa gidikko qanggeth ehiza haaththaa iza uyiza wode izi bolla giddon wolqqama sako ehana; hessika izi uloy puurana; izis yela uloy gundana; izi sunththi izi dereza giddon qanggettidaaz gidi attana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማጫሳያ ባና ቱኒሳዳ ባ ኣዚናስ ዲዛ ኣማኔቴ ፓጪንቺዳ ጊዲኮ ቃንጌ ኤሂዛ ሃ ኢዛ ኡዪዛ ዎዴ ኢዚ ቦላ ጊዶን ዎልቃማ ሳኮ ኤሃና፤ ሄሲካ ኢዚ ኡሎይ ፑራና፤ ኢዚስ ዬላ ኡሎይ ጉንዳና፤ ኢዚ ሱን ኢዚ ዴሬዛ ጊዶን ቃንጌቲዳዝ ጊዲ ኣታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ ባ አዝናስ አማነቶና እፃዳ ቱንዳባ ግድኮ ባደ ሃይ እ ኡሉዋን ጫሞ ሳሆ መ። እ ኡሎይ ጋባና፤ እ የሎ ኬይካ ጉንዳና፤ እያ ባ አሳ ግዶን ባደትዳሮ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya ba azinaas ammanetona ixada tunidaba gidiko baadetha haathay I uluwan camo saho medho. I uloy gabbana; I yelo keethayka gundana; iya ba asaa giddon baadetidaaro gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ራሷን በማጕደፍ ለባሏ ያላትን ታማኝነት አጕድላ ከሆነ፣ ርግማን የሚያመጣውን ውሃ እንድትጠጣ ሲደረግ ውሃው ወደ ሰውነቷ ገብቶ ክፉ ሥቃይ ያመጣባታል፤ ሆዷ ያብጣል ፤ ጭኗ ይሰልላል፤ በሕዝቦቿም ዘንድ የተረገመች ትሆናለች። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሴትዮዋ ራስዋን እያረከሰች በባልዋ ላይ ያመነዘረች ከሆነች፥ ውሃው ብርቱ ሥቃይን ያስከትልባታል፤ ይኸውም ሆድዋ ያብጣል፤ ማሕፀንዋም ይኰማተራል፤ ስምዋም በሕዝብዋ መካከል የተረገመ ሆኖ ይቀራል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ማይ ምስ ኣስተያ ኸዓ፥ ንሳ ረኺሳ፥ ንሰብኣያ ድማ ጠሊማቶ እንተ ኾይና፥ እቲ መርገም ዘምፅእ ማይ ክመርራ እዩ፤ ከብዳ ይንፋሕ፥ ማህፀና ይዅምተር፥ ሰለፋውን ይወድቕ፤ ኣብ ማእኸል ህዝባ ድማ መራገሚ ኽትከውን እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ማይ ምስ ኣስትያ ኸኣ፡ ኪኸውን እዩ፡ ንሳ ረኺሳ፡ ንሰብኣያ ድማ ዓገብ ዐጊባቶ እንተ ኾይና፡ እቲ መርገም ዜምጽእ ማይ ኣትዮ ኺመራ እዩ፡ ከብዳ ኸኣ ይንፋሕ፡ ሰለፋውን ይወድቕ፡ እታ ሰበይቲ ኣብ ማእከል ህዝባ መራገሚ ትኸውን። |