Numbers 5:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ነታ ሰበይቲ ድማ ነቲ መርገም ዚፈጥር መሪር ማይ ኸስተትዋ ይገብሮ፣ እቲ መርገም ዚፈጥር ማይ ድማ ናብኣ ኣትዩ ኪምረር እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የመ​ር​ገ​ሙን መራራ ውኃ ለሴ​ቲቱ ያጠ​ጣ​ታል፤ የር​ግ​ማ​ኑም ውኃ ወደ ሆድዋ ይገ​ባል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርግማን የሚያመጣውንም መራራ ውኃ ለሴቲቱ ይጠጣታል፤ የእርግማኑም ውኃ በገባባት ጊዜ መራራ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርግማን የሚያመጣውንም መራራ ውኃ ለሴቲቱ ያጠጣታል፤ የእርግማኑም ውኃ በገባባት ጊዜ መራራ የሆነ ሥቃይ ያመጣባታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያቲደ ሸቃ አህያ ሄ ጫሞ ሃ ምሽራቶ ኡሾ፤ ሸቃ አህያ ሃይ ምሽራት ኡሉዋን ገሊደ፥ እዞ ጫሞ ሳኩዋ ሳካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatiide shek'k'aa ahiyaa he c'amo haatsaa mishirato ushsho; shek'k'aa ahiyaa haatsay mishiratti uluwaan geliide, izo c'amo sakuwaa sakkana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi maccassayo iita sako oyththiza camo haaththaa izo ushshanaappe sinththan,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ማጫሳዮ ኢታ ሳኮ ኦይዛ ጫሞ ሃ ኢዞ ኡሻናፔ ሲንን፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቃንገ ኤህያ ሃ ማጫስዉ ኡሻናፐ ስን፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Qangethi ehiya haatha maccasiw ushshanaape sinthe,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ርግማን የሚያመጣውንም ውሃ ሴትየዋ እንድትጠጣ ያድርግ፤ ውሃውም ወደ ሰውነቷ ገብቶ የመረረ ሥቃይ ያስከትልባታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሴትዮዋ ብርቱ ሕመም የሚያስከትልባትን መራራ ውሃ እንድትጠጣ ከማድረጉ በፊት፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነታ ሰበይቲ ኸዓ ነቲ መርገም ዘምፅእ መሪር ማይ የስትያ፤ እቲ መርገም ዘምፅእ ማይ ድማ ምስ ኣተወ ኽመርራ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ነታ ሰበይቲ ኸኣ እቲ መርገም ዘምጽእ ማይ ድማ ይአትዋ እሞ ኪመራ እዩ።