Numbers 5:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግናኸ ኣብ ክንዲ ሰብኣይኪ ናብ ካልእ እንተ ኸድካ፡ ንርእስኻ እንተ ኣርኪስካ፡ ኣብ ጥቓ ሰብኣይኪ ምሳኻ እንተ ደቀሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነገር ግን ባል​ሽን ትተሽ ረክ​ሰሽ እንደ ሆነ፥ ከባ​ል​ሽም ሌላ ወንድ ከአ​ንቺ ጋር ተኝቶ እንደ ሆነ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ነገር ግን ባልሽን ትተሽ ረክሰሽ እንደ ሆነ፥ ከባልሽም ሌላ ከወንድ ጋር ተኝተሽ እንደሆነ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን በባልሽም ሥልጣን ሥር እያለሽ እርሱን ትተሽ ፈቀቅ በማለት ራስሽን ያረከስሽ እንደሆነ፥ ከባልሽም ሌላ ከወንድ ጋር ተኝተሽ እንደሆነ፤’
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ኔን ነ አስና አጋደ ካረ ሀመታደ ቱኔዳዋ ግዶፐነ፥ ሀራ አቱማ አሳና ግሴዳዋ ግዶፐ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin neeni ne asinaa aggaade kare hamettaade tuneeddawaa gidooppenne, hara attuma asaana giseeddawaa gidooppe,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin neni ne azinappe hara addera zin7ada tunidaa gidikko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ኔኒ ኔ ኣዚናፔ ሃራ ኣዴራ ዚንኣዳ ቱኒዳ ጊዲኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኔኒ ነ አዝና አጋዳ ሀራ አደራ አቃዳ ቱንዳባ ግድኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin neeni ne azina aggada hara addera aqada tunidaba gidiko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን በትዳር ላይ እያለሽ ወደ ርኩሰት በማዘንበል ከባልሽ ሌላ ከወንድ ጋር በመተኛት ከጐደፍሽ”፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነገር ግን ከባልሽ ጋር እያለሽ ከሌላ ወንድ ጋር በመተኛት ራስሽን ያረከስሽ ከሆነ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰበይቲ ሰብኣይ እንተለኺ ጠሊምክዮ ረኺስኪ እንተ ዄንኪ ግና፥ እንትርፊ ምስ ሰብኣይኪ ምስ ካልእ ደቂስኪ እንተ ዄንኪ፥
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ትሕቲ ሰብኣይኪ ኸሎኺ ግና፡ ብጀካ ሰብኣይኪ ኻልእ እንተ ደቂሱኪ፡