Numbers 5:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ድማ ብማሕላ ይምሕላ እሞ ነታ ሰበይቲ፡ ምሳኻ ዝራኸብ እንተ ዘየልቦ፡ ኣብ ክንዲ ሰብኣይኪ ምስ ካልእ እንተ ዘይረኺስካ ድማ፡ ካብዚ መሪር ማይ ሓራ ትኸውን መርገምታት፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም ያምላታል፤ ሴቲቱንም እንዲህ ይላታል፦ ሌላ ወንድ አልተኛሽ፥ ባልሽንም አልተውሽ፥ ራስሽንም አላረከስሽ እንደ ሆነ፥ ርግማንን ከሚያመጣ ከዚህ መራራ ውኃ ንጹሕ ሁኚ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም ያምላታል፥ ሴቲቱንም እንዲህ ይላታል። ሌላ ወንድ አልተኛሽ፥ ባልሽንም አልተውሽ፥ ራስሽንም አላረከስሽ እንደ ሆነ፥ እርግማንን ከሚያመጣ ከዚህ መራራ ውኃ ንጹሕ ሁኚ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሴቲቱንም እንዲህ ብሎ ካህኑ ያምላታል፦ ‘ከአንቺ ጋር ሌላ ወንድ ካልተኛ፥ በባልሽም ሥልጣን ሥር እየነበርሽ ራስሽን ለማርከስ ዘወር ካላልሽ፥ እርግማንን ከሚያመጣው ከዚህ መራራ ውኃ የተጠበቅሽ ሁኚ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ምሽራቶ ሀዋዳን ያጊደ ጫቀ፤ “ኔን ሀራ አቱማ አሳና ግሳቤናዋ ግዶፐነ፥ ነ አስና አጋደ ካረ ሀመታደ ቱናቤናዋ ግዶፐ፥ ሸቃ አህያ ሀ ጫሞ ሃይ ነዉ ጎመቶፖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Mishirato hawaadan yaagiide c'aak'k'etso; «Neeni hara attuma asaana gisabeennawaa gidooppenne, ne asinaa aggaade kare hamettaade tunabeennawaa gidooppe, shek'k'aa ahiyaa ha c'amo haatsay new gometoppo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qeesezi izo hizgi caaqeththo; neni ne azinara dishin hara addey nenara aqontta gidikkonne neni nena tunisontta gidikko qanggeth ehiza hayssi camo haaththay nees gometoppo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቄሴዚ ኢዞ ሂዝጊ ጫቄ፤ ኔኒ ኔ ኣዚናራ ዲሺን ሃራ ኣዴይ ኔናራ ኣቆንታ ጊዲኮኔ ኔኒ ኔና ቱኒሶንታ ጊዲኮ ቃንጌ ኤሂዛ ሃይሲ ጫሞ ሃይ ኔስ ጎሜቶፖ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ ማጫስዉ ያግድ ጫቅሶ፤ “ኔኒ ሀራ አደራ አቃቦናባ ግድኮ፥ ነናተ ቱንሳቦናባ ግድኮ፥ ባደ ኤህያ ሃይ ነዉ ጎመ ግዶፖ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, maccasiw yaagidi caaqiso; “Neeni hara addera aqabonaba gidiko, nenatethaa tunisaboonaba gidiko, baadethi ehiya haathay new gome gidopo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህኑም ሴትየዋን ያስምላታል፤ እንዲህም ይላታል፤ “ሌላ ወንድ አብሮሽ ካልተኛ፣ በትዳር ላይ ሆነሽ ወደ ርኩሰት ካላዘነበልሽ ይህ ርግማን የሚያመጣ መራራ ውሃ ጕዳት አያድርስብሽ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም ካህኑ እንዲህ ብሎ ያስምላት፦ ከባልሽ ጋር እያለሽ ሌላ ወንድ ከአንቺ ጋር የተኛ ባይሆን፥ ራስሽንም ባታረክሺ ርግማን ከሚያመጣው ከዚህ መራራ ውሃ ነጻ ሁኚ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቲ ኻህን ነታ ሰበይቲ መርገም ብዘስዕብ ማሕላ የምሕላ፤ ከምዙይ ከዓ ይበላ፦ “ምስ ካልእ ሰብኣይ ዘይደቀስኪ እንተ ዄንኪ፥ ሰበይቲ ሰብኣይ እንተለኺ ጠሊምክዮ ዘይረኸስኪ እንተ ዄንኪ፥ እዝ መርገም ዘምፅእ መሪር ማይ ኣይጕዳእኺ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻህን ድማ የምሕላ፡ ነታ ሰበይቲ ኸኣኣ ይበላ፡ ሰብኣይ እንተ ዘይደቀሰኪ፡ ኣብ ትሕቲ ሰብኣይኪ ኸሎኺ ጠሊምክዮ ዘይረኸስኪ እንተ ኼንኪ፡ እዚ መርገም ዘምጽእ መሪር ማይ ኣይጉዳእኪ። |