Numbers 5:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ኻህን ድማ ነታ ሰበይቲ ኣብ ቅድሚ የሆዋ ኣቐሚጡ ርእሲ እታ ሰበይቲ ቐሊዑ ነቲ ናይ ዝኽሪ መስዋእቲ ቅንኣት ኣብ ኢዳ የቐምጣ፣ እቲ ኻህን ድማ ነቲ መርገም ዝፈጥር መሪር ማይ ኣብ ኢዱ ይሕዞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ካህ​ኑም ሴቲ​ቱን በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ያቆ​ማ​ታል፤ የሴ​ቲ​ቱ​ንም ራስ ይገ​ል​ጣል፤ በእ​ጅ​ዋም ለመ​ታ​ሰ​ቢያ የሚ​ሆ​ነ​ውን የእ​ህል ቍር​ባን፥ የቅ​ን​ዐት ቍር​ባን ያኖ​ራል፤ በካ​ህ​ኑም እጅ ርግ​ማ​ንን የሚ​ያ​መ​ጣው መራራ ውኃ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ካህኑም ሴቲቱን በእግዚአብሔር ፊት ያቆማታል፥ የሴቲቱንም ራስ ይገልጣል፥ በእጅዋም ለመታሰቢያ የሚሆነውን የእህል ቍርባን፥ ለቅንዓት ቍርባን፥ ያኖራል፤ በካህኑም እጅ እርግማንን የሚያመጣው መራራ ውኃ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ካህኑም ሴቲቱን በጌታ ፊት ያቆማታል፥ የሴቲቱንም የተሠራ ጠጉር ይፈታል፥ በእጅዋም የመታሰቢያ የእህል ቁርባን የሆነውን የቅንዓት የእህል ቁርባን ያኖራል፤ ካህኑም እርግማንን የሚያመጣውን መራራ ውኃ በእጁ ይይዛል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ምሽራቶ መና ጎዳ ስንን ኤሶ፤ ሄዋፐ ጉይያን፥ ሄ ምሽራት ሁጲያ ብሎ፤ ስዳ ድራዉ ያርሽያ እዝ ባይዙዋ ቆንጭስያ ካ ያርሹዋ እዝ ኩሽያን ዎ፤ ቃይ ሄ ቄሲ ባረ ኩሽያን ሸቃ አህያ ጫሞ ሃ ኩይጻሩዋና ኦይቆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He mishiratto Med'inaa Godaa sintsan esso; hewaappe guyyiyaan, he mishiratti huup'iyaa billo; sid'eedda diraw yarshshiyaa izi bayzzuwaa k'onc'c'issiyaa katsaa yarshshuwaa izi kushiyan wotso; k'ay he k'eesii bare kushiyan shek'k'aa ahiyaa c'amo haatsaa kuyis'aaruwaanna oyk'k'o.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qeesezi maccassayo GODAA sinththan esso; izi goosse birsho; qanaates shiiqiza kaththa yarshoza izi kushen woththo; qasse he qeesezi qanggeth ehiza camo haath xaarora ba kushen oykko.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቄሴዚ ማጫሳዮ ጎዳ ሲንን ኤሶ፤ ኢዚ ጎሴ ቢርሾ፤ ቃናቴስ ሺቂዛ ካ ያርሾዛ ኢዚ ኩሼን ዎ፤ ቃሴ ሄ ቄሴዚ ቃንጌ ኤሂዛ ጫሞ ሃ ጻሮራ ባ ኩሼን ኦይኮ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ማጫስዉ ጎዳ ስንን ኤሶ፤ ሄ ማጫሰ ሁጵያ ብልድ ስዳ ግሾ ያርሸትያ ቆሁዋ ቆንጭስያ ካ ያርሾ እ ኩሸን ዎ፤ ቃስ ካህነይ ባ ኩሸን ባደ ኤህያ ጫሞ ሃ ከረን ኦይኮ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He maccasiw Godaa sinthan esso; he maccase huuphiya billidi sidhida gisho yarshetiya qohuwa qoncisiya katha yarsho I kushen wotho; qassi kahiney ba kushen baadethi ehiya camo haatha keren oyko.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ካህኑ ሴትየዋን በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት እንድትቆም ካደረገ በኋላ የጠጕሯን መሸፈኛ ይገልጣል፤ ስለ ቅናት የቀረበውን የመታሰቢያ ቍርባን በእጇ ያስይዛታል፤ ከዚያም ካህኑ ርግማን የሚያመጣውን መራራ ውሃ በእጁ ይይዛል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ካህኑም ሴትዮዋን በእግዚአብሔር ፊት ያቁማት፤ የራስዋንም ጠጒር ይፍታ፤ የቅናቱንም የእህል ቊርባን በእጅዋ ላይ ያስቀምጥ፤ በእጁም እርግማንን የሚያመጣ መራራ ውሃ ይያዝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ኻህን ነታ ሰበይቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ደው ኣቢሉ ርእሳ ይቕልዓያ፤ ነቲ በደል ዘዘክር መስዋእቲ እኽሊ፥ ነቲ ናይ ቅንኣት መስዋእቲ እኽሊ፥ ኣብ ኢዳ የትሕዛ፤ ነቲ መርገም ዘምፅእ መሪር ማይ ከዓ ኣብ ኢዱ ይሓዞ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ኻህን ነታ ሰበይቲ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ደቅ ኣቢሉ ድማ ርእሲ እታ ሰበይቲ ይቕላዕ፡ ነቲ መስዋእቲ ብልዒ ምዝካር፡ ንሱ ኸኣ ናይ ቅንኣት መስዋእቲ ብልዒ፡ ኣብ ኢድ የንብሮ። እቲ ኻህን ከኣ ነቲ መርገም ዜምጽእ መሪር ማይ ኣብ ኢዱ ይሓዝ።