Numbers 5:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ኻህን ድማ ኣብ ድስቲ መሬት ቅዱስ ማይ ይወስድ። ካብቲ ኣብ መሬት ድንኳን ዘሎ ሓመድ ድማ እቲ ኻህን ወሲዱ ናብ ማይ ይድርብዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ካህኑም የተቀደሰ ውኃ በሸክላ ማሰሮ ይወስዳል፤ ካህኑም በምስክሩ ድንኳን ውስጥ ካለው ትቢያ ወስዶ በውኃ ላይ ይረጨዋል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ካህኑም የተቀደሰ ውኃ በሸክላ ዕቃ ይወስዳል፤ ካህኑም በማደሪያው ውስጥ ካለው ትቢያ ወስዶ በውኃ ላይ ይረጨዋል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ካህኑም የተቀደሰ ውኃ በሸክላ ዕቃ ይወስዳል፤ ካህኑም በማደሪያው ደጃፍ ካለው ትቢያ ወስዶ በውኃው ውስጥ ይጨምረዋል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አንጀቴዳ ሃ ኩይጻሩዋን አኮ። ሄዋፐ ጉይያን፥ ጾሳ ዱንካንያ ዉይግያን ደእያ ባና አኪደ፥ ሄ ሃን ጉጆ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Anjjetteeda haatsaa kuyis'aaruwaan akko. Hewaappe guyyiyaan, S'oossaa Dunkkaaniyaa wuyggiyaan de'iyaa baanaa akkiide, he haatsaan gujjo. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Geeshsha haath xaaron duuqqi ekko; Gaytoteththa Dunkaane wuygeppe guuththa biitta ekkidi he haaththaan gujjo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌሻ ሃ ጻሮን ዱቂ ኤኮ፤ ጋይቶቴ ዱንካኔ ዉይጌፔ ጉ ቢታ ኤኪዲ ሄ ሃን ጉጆ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጌሻ ሃ ከረን ኤኮ። ጌሻ ዱንካንያ ዉይግያፐ ቢታ ኤክድ ሄ ሃን ጉጆ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Geeshsha haathi keren eko. Geeshsha Dunkaaniya wuygiyape biitta ekidi he haathan gujo. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም የተቀደሰ ውሃ በሸክላ ዕቃ ቀድቶ በማደሪያው ድንኳን ካለው ወለል ጥቂት ዐፈር ቈንጥሮ በውሃው ውስጥ ይጨምራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተቀደሰ ውሃ በሸክላ ዕቃ ይቅዳ፤ ከመገናኛው ድንኳን ወለል ጥቂት ዐፈር ወስዶ በውሃው ውስጥ ይጨምረው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ኻህን በቕሓ መሬት ገይሩ ቅዱስ ማይ ይውሰድ፤ ካብቲ ኣብ ምድሪ ቤት ድንኳን ዘሎ ሓመድ ወሲዱ ኸዓ ኣብቲ ማይ ይግበር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ኻህን ድማ ብኣቕሓ መሬት ገይሩ ቅዱስ ማይ ይውሰድ፡ ካብቲ ኣብ ምድርቤት ማሐደር ዘሎ ሓመድ ወሲዱ ኸኣ ኣብቲ ማይ ይግበር። |