Numbers 5:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ሰብኣይ ንሰበይቱ ናብ ካህን የምጽኣ እሞ፡ ዓስራይ ኤፋ ሓርጭ ስገም መስዋእቲ የቕርባ። ኣብ ልዕሊኡ ዘይቲ ኣይፍስስ፣ ኣብ ልዕሊኡ ድማ ዕጣን ኣይገብርን፤ ከመይሲ፡ መስዋእቲ ቅንኣት፡ መስዋእቲ ዝኽሪ እዩ እሞ፡ ንኣበሳ ናብ ዝኽሪ ዜምጽእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ያ ሰው ሚስቱን ወደ ካህኑ ያምጣት፤ የኢፍ መስፈሪያም ዐሥረኛ እጅ ገብስ ዱቄት ቍርባን ስለ እርስዋ ያምጣ፤ የቅንዐት ቍርባን ነውና፥ ኀጢአትንም የሚያሳስብ የመታሰቢያ ቍርባን ነውና ዘይት አያፍስስበት፤ ዕጣንም አይጨምርበት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ያ ሰው ሚስቱን ወደ ካህኑ ያምጣት፥ የኢፍ መስፈሪያም አሥረኛ እጅ ገብስ ዱቄት ቍርባን ስለ እርስዋ ያምጣ፤ የቅንዓት ቍርባን ነውና፥ ኃጢአትንም የሚያሳስብ የመታሰቢያ ቍርባን ነውና ዘይት አያፍስስበት፥ ዕጣንም አይጨምርበት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ያ ሰው ሚስቱን ወደ ካህኑ ያምጣት፥ የኢፍ መስፈሪያም አሥረኛ እጅ የገብስ ዱቄት የሆነውን ስለ እርሷ የሚቀርበውን ቁርባን ያምጣ፤ የቅንዓት የእህል ቁርባን ነውና፥ በደልንም የሚያስታውስ የመታሰቢያ የእህል ቁርባን ነውና ዘይት አያፍስስበት፥ ዕጣንም አይጨምርበት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያቶፐ፥ ሄ ብታኒ ባረ ማቻቶ ቄስያኮ አፎ፤ ቃይ እዝ ድራዉ ያርሻናዉ እት ኪሎ ግራመ ባንጋ ልያ አፎ። ሽን ልያ ቦላ ዛይትያ ትጎፖ፥ ዎይ እጻና አ ቦላ ዎፖ፤ አያዉ ጎፐ፥ ሄ ሊ እ ባረ ማቻቶ ስዳ ድራዉ ያርሽያ ካ ያርሾ፤ ቃይ ሄዌ ባይዙዋ ቆንጭስያ ያርሹዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yaatooppe, he bitanii bare machchato k'eesiyaakko afo; k'ay izi diraw yarshshanaw itti kiilo giraame banggaa d'iiliyaa afo. Shin d'iiliyaa bolla zayitiyaa tigoppo, woy is'aanaa Aa bolla wotsoppo; ayaw gooppe, he d'iilii I bare machchato sid'eedda diraw yarshshiyaa katsaa yarshsho; k'ay hewe bayzzuwaa k'onc'c'issiyaa yarshshuwaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessaadey ba machchiyo qeesekko ekki eho; he maccassay gishshas koyettiza issi kilo bangga dhiille yarshos ekki yo; hayssi qanaates shiiqiza kaththa yarshoy qoho qofsizaaz gidiza gishshas zayte iza bolla gussofo; exaanekka iza bolla woththofo. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳዴይ ባ ማቺዮ ቄሴኮ ኤኪ ኤሆ፤ ሄ ማጫሳይ ጊሻስ ኮዬቲዛ ኢሲ ኪሎ ባንጋ ሌ ያርሾስ ኤኪ ዮ፤ ሃይሲ ቃናቴስ ሺቂዛ ካ ያርሾይ ቆሆ ቆፍሲዛዝ ጊዲዛ ጊሻስ ዛይቴ ኢዛ ቦላ ጉሶፎ፤ ኤጻኔካ ኢዛ ቦላ ዎፎ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ አደይ ባ ማችዉ ካህንያኮ ኤፎ። እ ግሾ ያርሻናዉ እስ ክሎ ግራመ ባንጋ ለ ኤፎ። ሄ አደይ ባ ማችዉ ስዳ ግሾ፥ እ ቆሁዋ ቆንጭስያ ካ ያርሾ ግድያ ግሾ፥ ልያ ቦላ ዛይተ ትጎፖ፤ እፃነ እያ ቦላ ዎፎ።” |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | he addey ba machiw kahiniyako efo. I gisho yarshanaw issi kilo giraame banga dhiille efo. He addey ba machiw sidhida gisho, I qohuwa qoncisiya katha yarsho gidiya gisho, dhiilliya bolla zayte tigopo; ixaane iya bolla wothofo.” |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወደ ካህኑ ይውሰዳት፤ ስለ እርሷም አንድ ኪሎ ገብስ ዱቄት ለቍርባን ይውሰድ፤ በላዩ ላይ ዘይት አያፍስስበት፤ ዕጣንም አይጨምርበት፤ ይህ ስለ ቅናት የቀረበ የእህል ቍርባን በደልን የሚያሳስብ የመታሰቢያ ቍርባን ነውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያ ሰው ሚስቱን ወደ ካህኑ ያምጣት፥ ስለ እርስዋ የሚፈልገውንም አንድ ኪሎ የገብስ ዱቄት ቊርባን ያምጣ፤ የቅናት ቊርባን ማለት በደልን የሚገልጥ የእህል ቊርባን ስለ ሆነ ዘይት አያፍስስበት፤ ዕጣንም አያድርግበት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እቲ ሰብኣይ ነታ ሰበይቱ ናብ ካህን የምፅኣያ። ብዛዕባኣ ኸዓ ንመስዋእቲ ዝኸውን ሓደ ኺሎ ግራም ሕሩጭ ስገም የምፅእ። ናይ ቅንኣት መስዋእቲ እኽሊ እዩሞ፥ በደል ዘዘክር መስዋእቲ እኽሊ እዩ እሞ፥ ዘይቲ ኣየፍስሰሉ፤ ዕጣንውን ኣይግበረሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ እቲ ሰብኣይ ነታ ሰበይቱ ናብ ካህን የምጽኣያ፡ ብዛዕባኣ ኸኣ ዓስራይ ኢድ ኤፋ ሓርጭ ስገም ንመስዋእቲ የምጽእ። ናይ ቅንኣት መስዋእቲ ብልዒ፡ ክፋኣት ዜዘክር መስዋእቲ ብልዒ እዩ እሞ፡ ዘይቲ ኣይክዐዎ፡ ዕጣንውን ኣይገበሮ። |